ሪፖርት | መቻል በምንይሉ ሦስታ ሦስት ነጥብ አግኝቷል

መቻል በምንይሉ ወንድሙ ሦስት ግቦች ጣፍጭ ሦስት ነጥብ በማግኘት ከሊጉ መሪ ንግድ ባንክ ያለውን ልዩነት ወደ…

መረጃዎች| 94ኛ የጨዋታ ቀን

በዕለተ ትንሣኤ የሚከናወኑ የጨዋታ ሳምንቱ መገባዳጃ መርሀ ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች መቻል ከ ወልቂጤ ከተማ የነገው የጨዋታ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና እና መቻል ነጥብ ተጋርተዋል

ተጠባቂ የነበረው የኢትዮጵያ ቡና እና መቻል ጨዋታ በመጀመሪያ አጋማሽ በተቆጠሩ ግቦች 1-1 ተጠናቋል። በሳምንቱ ተጠባቂ መርሐግብር…

መረጃዎች | 89ኛ የጨዋታ ቀን

የጨዋታ ሳምንቱ ማሳረጊያ የሆኑትን ሁለት መርሀ ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ኢትዮጵያ ቡና ከ መቻል በጨዋታ ሳምንቱ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን ከ12 ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቋል

ኢትዮጵያ መድን ከመመራት ተነስቶ በአብዱልከሪም መሐመድ ሁለት ግቦች መቻልን 2ለ1 መርታት ችሏል። ተጠባቂ በነበረው መርሐግብር መቻል…

መረጃዎች| 84ኛ የጨዋታ ቀን

በሁለቱ የሰንጠረዡ ፅንፍ በሚደረግ ፉክክር ወሳኝነት ያላቸው ሁለት የነገ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። ወልቂጤ ከተማ…

ሪፖርት | የተጠበቀውን ያህል ፉክክር ያልታየበት ጨዋታ ያለ ጎል ተቋጭቷል

መቻል እና ቅዱስ ጊዮርጊስን ያገናኘው የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ጥራት ያላቸው ሙከራዎች ተበራክተው ሳናስተውል 0ለ0 ተጠናቋል። መቻሎች…

መረጃዎች| 80ኛ የጨዋታ ቀን

በ20ኛው ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ቀን የሚደረጉ ተጠባቂ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። መቻል ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ…

ሪፖርት | መቻል ተከታታይ ድል ተቀዳጅቷል

በሳምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር መቻሎች በምንይሉ ወንድሙ ብቸኛ ግብ የጦና ንቦቹን 1ለዐ ረተዋል። በሳምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር መቻል…

መረጃዎች | 74ኛ የጨዋታ ቀን

የሊጉ ውድድር ከቀናት ዕረፍት በኃላ ነገ በ19ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ይመለሳል ፤ እኛም ነገ የሚደረጉትን ሁለት ጨዋታዎች…