ወደ ከፍተኛው ሊግ የወረደው ኢትዮ ኤሌክትሪክ አሰልጣኞችን እና ቴክኒክ ዳይሪክተሮችን በመምረጥ እስከ ነገ ድረስ ሪፖርት እንዲያደርጉ…
ዝ ክለቦች
ሲዳማ ቡና የሶስት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል
በዝውውር ገበያው የዘገየ ቢመስልም ኃላ ላይ በርከት ያሉ ተጫዋቾችን ወደ ክለቡ እየቀላቀለ ያለው ሲዳማ ቡና ሶስት…
ወላይታ ድቻ የቀድሞ ግብ ጠባቂውን አስፈርሟል
ወላይታ ድቻ በዝውውር መስኮቱ ሁለተኛ ግብ ጠባቂውን ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል። መኳንንት አሸናፊ ወደ ቀድሞ ክለቡ መመለሱ…
ከፍተኛ ሊግ | አርባምንጭ ከተማ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ክለቡ በመቀላቀል ጀምሯል
አሰልጣኝ መሳይ ተፈሪን አሰልጣኝ አድርጎ ለአንድ ዓመት በመቅጠር በወረደበት ዓመት ወደ ፕሪምየር ሊግ የመመለስ አላማን የያዘው…
ኢትዮጵያ ቡና እና ዕልባት ‘ቲፎዞ’ የተሰኘውን ዘመናዊ ቴክኖሎጂ ዛሬ አስተዋወቁ
ዕልባት ማኔጅመንት ቴክኖሎጂ ሶሉሽን በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን ‘ቲፎዞ’ የተሰኘ የተቀናጀ ዲጂታል የስፖርት ፕላትፎርም በሀገሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ…
ድሬዳዋ ከተማ የተጫዋቾችን ውል ሲያድስ የሙከራ ዕድልንም አመቻችቷል
የክረምት የዝውውር እንቅስቃሴውን በፍቃዱ ደነቀ ጀምሮ ትላንት ግብ ጠባቂው ፍሬው ጌታሁንን ያስፈረመው እንዲሁም አራት ተጫዋቾችን ከ20…
” በጊዜ ሄጄ ቢሆን አሳካው ነበር ” ከነዓን ማርክነህ
በቅርቡ ለሙከራ ወደ ሰርቢያ ያመራው ከነዓን ማርክነህ የሙከራ ጊዜውን አጠናቆ ወደ ሀገሩ ስለተመለሰበት ጉዳይ ይናገራል፡፡ በሊጉ…
ድሬ ዳዋ ከተማ ግብ ጠባቂ አስፈርሟል
በክረምቱ የዝውውር መስኮት ጥቂት ተሳትፎ እያደረጉ ከሚገኙ ክለቦች አንዱ የሆነው ድሬ ዳዋ ከተማ ፍሬው ጌታሁንን ማስፈረሙን…
የከፍተኛ ሊጉ የዋንጫና የመለያ ጨዋታዎች ቀን እና ቦታ ላይ ለውጥ ተደረገ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በከፍተኛ ሊግ የዋንጫ እና ወደ ፕሪምየር ሊግ ለማለፍ የሚደረገው የመለያ ጨዋታ ላይ የቀን…
ባህር ዳር ከተማ የተጨማሪ አምስት ተጨዋቾችን ውል አራዝሟል
ባህር ዳር ከተማ በ2010 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ በመወዳደር የምድብ ሀ የበላይ በመሆን በቀጣይ አመት የኢትዮጵያ ፕሪምየር…

