በፌዴሬሽኑ የፎርማት ለውጥ የተነሳ አዲስ ፈርመው ከነበሩ ተጫዋቾች ጋር እንደሚለያይ የሚጠበቀው ደቡብ ፖሊስ ሦስት አዳዲስ ወጣት ተጫዋቾችን…
ከፍተኛ ሊግ
አርባምንጭ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ
የዝውውር መስኮቱን ዘግየት ብለው የተቀላቀሉት አርባምንጭ ከተማዎች አማካዩ ምንተስኖት አበራ እና ሁለገቡ የመስመር ተጫዋች አድማሱ ጌትነትን…
ደቡብ ፖሊስ ፌዴሬሽኑ የማስተካከያ ዕርምጃ እንዲወስድ ጠየቀ
ፌዴሬሽኑ የሚወስናቸው እርስ በእርስ የሚጋጩ ውሳኔዎች በክለቡ ላይ የሞራል እና የገንዘብ ኪሳራ እያስከተሉ በመሆኑ ጉዳዩን በድጋሚ…
መከላከያ ፌዴሬሽኑ አስቸኳይ ምላሽ እንዲሰጠው ጠየቀ
ፌዴሬሽኑ የህግ አግባብን ተከትሎ ባለመወሰኑ ምክንያት የውሳኔው መቀያየር በክለባችን ላይ ከፍተኛ ተፅእኖ ያሳደረ በመሆኑ አስቸኳይ ምላሽ…
ፌዴሬሽኑ የመሻርያ ደብደቤ ለክለቦች ላከ
በ2012 የውድድር ዘመን ወደ ፕሪምየር ሊግ አድጋችኋል ለተባሉት የከፍተኛ ሊግ አምስት ቡድኖች እና ከፕሪምየር ሊጉ ለወረዱ…
ከፍተኛ ሊግ | ገላን ከተማ አዳዲስ ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል
በአሰልጣኝ ዳዊት ታደሰ እየተመራ ባለፈው ዓመት ለመጀመርያ ጊዜ በተሳተፈበት የከፍተኛ ሊግ ውድድር ጥሩ ጉዞ ማድረግ የቻለው…
ከፍተኛ ሊግ | አክሱም ከተማ በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል
አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሀዬን የቀጠረው አክሱም ከተማ ዘጠኝ አዳዲስ ተጫዋቾች ማስፈረም ችሏል። ግብጠባቂው ማቲዮስ ሰለሞን (ከነቀምቴ ከተማ)፣…
ከፍተኛ ሊግ | የካ ሁለት ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የአሰልጣኙን ውል አድሷል
የካ ክፍለ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የስምንት ነባሮችን እና የአሰልጣኙን ውል ማደሱን አስታውቋል። በ2011 ደካማ አጀማመር…
ከፍተኛ ሊግ | ቡታጅራ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርሟል
ቡታጅራ ከተማ በላይ ገዛኸኝን የክለቡ ዘጠነኛ ፈራሚ አድርጎ ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል። በላይ በአንደኛ ሊግ ውድድር ከባቱ…
ደሴ ከተማ የተገቢነት ጥያቄ አቀረበ
ፌዴሬሽኑ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2012 የውድድር ዘመንን በ24 ቡድኖች ማዋቀሩን ተከትሎ እኛን ማካተት ይገባዋል ሲል ደሴ…