“ኢትዮ ኤሌክትሪክ አይፈርስም” አቶ ኢሳይያስ ደንድር

ቡድኑን ሊያፈርስ እንደሚችል ሲነገር የሰነበተው ኢትዮ ኤሌክትሪክ እንደ ክለብ እንደሚቀጥል ፕሬዝዳንቱ አቶ ኢሳይያስ ደንድር ለሶከር ኢትዮጵያ…

ከፍተኛ ሊግ | ቡታጅራ ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

አሥራት አባተን በዋና አሰልጣኝ ከቀጠረ በኋላ ተጫዋቾችን እያስፈረመ የሚገኘው ቡታጅራ ከተማ ሁለት ተጨማሪ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የተገቢነት ጥያቄ አቀረበ

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2012 የውድድር ዘመን በ24 ቡድኖች እና በሁለት ምድቦች ተከፍሎ በማዋቀሩ እኛን ማካተት ይገባዋል…

ከፍተኛ ሊግ | ጌዴኦ ዲላ ሦስት ተጨማሪ ተጫዋቾችን አስፈረመ

አሰልጣኝ ደረጀ በላይን በዋና አሰልጣኝነት የቀጠረው ጌዲኦ ዲላ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ መቀላቀሉን ቀጥሎ የሦስት ተጫዋቾችን…

ከፍተኛ ሊግ | ቡታጅራ ስድስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል

አስራት አባተን በዋና አሰልጣኝነት የቀጠረው ቡታጅራ ከተማ የዝውውር እንቅስቃሴውን ስድስት አዳዲስ ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ በመቀላቀል ጀምሯል።…

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 24 ተሳታፊዎች እነማን ይሆናሉ ?

የ2012 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በሀያ አራት ቡድኖች መካከል ለሁለት ተከፍሎ እንደሚካሄድ ይፋ መሆኑ ይታወቃል። ፌዴሬሽኑ በውሳኔው…

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በ24 ክለቦች መካከል እንዲካሄድ ተወሰነ

(መረጃው የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ነው) የኢትዮጵያ ኘሪምየር ሊግ ተብሎ ከተሰየመበት ከ1990 ዓ.ም ጀምሮ በአንድ ምድብ ተዟዙሮ…

ከፍተኛ ሊግ | ሀላባ ከተማ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ መቀላቀል ጀምሯል

በከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ የሚወዳደረው ሀላባ ከተማ አዳዲስ ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ መቀላቀል በመጀመር ሦስት ተጫዋቾች አስፈርሟል።…

ከፍተኛ ሊግ | የአዲስ አበባ ከተማ ተጫዋቾች ቅሬታቸውን ለፌዴሬሽኑ አሰምተዋል

በ2011 በአዲስ አበባ ክለብ ውስጥ የውል ኮንትራት እያላቸው ደመወዝ ያልተከፈላቸው የቡድኑ ተጫዋቾች በተደጋጋሚ ቡድኑን አስተዳደር ብንጠይቅም…

ከፍተኛ ሊግ | ጌዲኦ ዲላ አራት ተጨማሪ ተጫዋቾች አስፈረመ

አሰልጣኝ ደረጀ በላይን በዋና አሰልጣኝነት የቀጠረውና ሦስት ተጫዋቾች አስፈርሞ የነበረው ጌዲኦ ዲላ አራት አዳዲስ ተጫዎቾች ወደ…