በስድስት ነጥቦች እና በአንድ ደረጃ የሚበላለጡት ባህርዳር ከተማ እና መቻል የሚያደርጉት ጨዋታ የጨዋታ ሳምንቱ ተጠባቂ መርሐ-ግብር…
01 ውድድሮች
ሪፖርት | ፋሲል እና ንግድ ባንክ ነጥብ በመጋራት ሐዋሳን ተሰናብተዋል
ለ45 ያክል ደቂቃዎች በጎደሎ ተጫዋቾች ለመጫወት የተገደዱት አፄዎቹ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር ነጥብ መጋራት ችለዋል። የ30ኛ…
ሪፖርት | ቡናማዎቹ በአስደናቂ ጉዟቸው ቀጥለዋል
በጠንካራ የመከላከል አቅማቸው ታግዘው ኢትዮጵያ ቡናዎች አዳማ ከተማዎችን 2-0 በመርታት የሊጉን መሪ መከተላቸውን ተያይዘውታል። ኢትዮጵያ ቡናዎች…
ሪፖርት | ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርስቲ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ አቻ ተለያይተዋል
በወራጅ ቀጠናው ላይ እየዳከሩ የሚገኙትን እና ከቀጠናው በአንድ ደረጃ ብቻ ርቀው የሚገኙትን ቡድኖች ያገናኘው የረፋዱ ጨዋታ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ፋሲል ከነማ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
በሦስት ነጥብ የሚበላለጡ እና ለሳምንታት ከድል ጋር የተራራቁ ቡድኖችን የሚያገናኘው ጨዋታ በሁለቱም በኩል ባለው የነጥብ አስፈላጊነት…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ኢትዮጵያ ቡና ከ አዳማ ከተማ
ኢትዮጵያ ቡና መሪውን መድን እግር በእግር ለመከታተል አዳማ ከተማ ደግሞ ወደ ወራጅ ቀጠናው መውጫ በር ለመቅረብ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ወልዋሎ ዓ.ዩ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ
በሊጉ ግርጌ የተቀመጠው ወልዋሎ እና ወደ ወራጅ ቀጠናው የተጠጋው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከድል ጋር ለመታረቅ የሚፋለሙበት ጨዋታ…
ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ የሐዋሳ ቆይታቸውን በድል ቋጭተዋል
የምስራቁ ክለብ ድሬዳዋ ከተማ በሀቢብ ከማል ብቸኛ ግብ አርባምንጭ ከተማን 1ለ0 በመርታት ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ከድል…
ሪፖርት | መድኖች መሪነታቸውን አጠናክረዋል
ኢትዮጵያ መድን በአቡበከር ሳኒ ብቸኛ ግብ መቐለ 70 እንደርታን በማሸነፍ መሪነቱን ያሰፋበትን ድል አሳክቷል። መቐለ 70…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ድሬዳዋ ከተማ ከ አርባምንጭ ከተማ
ብርቱካናማዎቹ እና አዞዎቹ ወደ ድል መንገድ ለመመለስ የሚፋለሙት ጨዋታ የዕለቱ ሁለተኛ መርሐ-ግብር ነው። ከሦስት ተከታታት ሽንፈቶች…

