ግብ ጠባቂው ምንተስኖት ጊምቦ እስከ ውድድር ዘመኑ መጨረሻ ውሉ በሀዋሳ ተራዝሞለታል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛውን ዙር…
ፕሪምየር ሊግ

መረጃዎች| 64ኛ የጨዋታ ቀን
በሁለተኛው ዙር ቀዳሚ ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ቀን የሚካሄዱት ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል ወልቂጤ ከ…

ሪፖርት | ፋሲል ከነማ ጣፋጭ ድል ተቀዳጅቷል
በሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ዐፄዎቹ ከመመራት ተነስተው ኃይቆቹን 2ለ1 በመርታት ወሳኝ ድል አሳክተዋል። በምሽቱ መርሐግብር ፋሲል ከነማ…

ሪፖርት | የተመስገን ብርሀኑ ጎል ሀድያ ሆሳዕናን አሸናፊ አድርጋለች
አምስት ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና ሁለት ጊዜ ከመመራት ተነስተው መቻልን 3-2 በመርታት ጣፋጭ ድልን አግኝተዋል።…

መረጃዎች | 63ኛ የጨዋታ ቀን
በሁለተኛው ዙር የመጀመርያ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት መርሃግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ መልኩ ቀርበዋል። መቻል ከሀዲያ ሆሳዕና…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 1-0 ሀምበርቾ
“ይሄን ሦስት ነጥብ ለክቡር ከንቲባችን ማበርከት እንፈልጋለን።” አሰልጣኝ ሽመልስ አበበ “ብዙ ጨዋታዎች አሉ ከወዲሁ ተስፋ አንቆርጥም…

ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ ሜዳቸውን በድል መርቀዋል
ሀምበሪቾዎች አስራ አንደኛ ሽንፈታቸውን ባስተናገዱበት ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ በዘርዓይ ገብረስላሴ ብቸኛ ጎል 1ለ0 በመርታት የውድድር ዘመኑን…

ሀዋሳ ከተማ የቀድሞው ተጫዋቹን አስፈርሟል
አጥቂው እስራኤል እሸቱ የልጅነት ክለቡን በይፋ ተቀላቅሏል። የሁለተኛውን ዙር የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታን በነገው ዕለት ፋሲል…

መድን ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
በዝውውር መስኮቱ በንቃት እየተሳተፉ የሚገኙት ኢትዮጵያ መድኖች አማካይ እና የግብ ዘብ ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል። በአሠልጣኝ ገብረመድህን…

ሪፖርት | ባህር ዳር እና መድን ነጥብ ተጋርተዋል
በሁለተኛው ዙር የመጀመሪያ ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ እና ኢትዮጵያ መድን 0-0 ተለያይተዋል። የሁለተኛው ዙር የመጀመሪያ ጨዋታ…