የጦና ንቦቹ ከአዲስ አዳጊው ክለብ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማምተዋል። በአሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ የሚመሩት ወላይታ ድቻዎች…
ፕሪምየር ሊግ
![](https://www.soccerethiopia.net/wp-content/uploads/2024/07/IMG_20240724_194505_756-1.jpg)
ስለ ተጫዋቾች ዝውውር እና የክለቦች ክፍያ አስተዳደር መመሪያ አተገባበር መግለጫ ተሰጥቷል
“መሬት እንሰጣችኋለን ብለው ተጫዋች ለማስፈረም የሚጥሩ ክለቦች እንዳሉ ሰምተናል።” መቶ አለቃ ፈቃደ ማሞ “እንደዚህ ደንብ የመመሪያ…
![](https://www.soccerethiopia.net/wp-content/uploads/2024/07/IMG_20240724_170409_279.jpg)
“ህጉ ማስከበር ካልቻልኩኝ እኔም ጓደኞቻችን በጊዜ ወደ ቤታችን እንሄዳለን። ምን አንሰራም”መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
ውዝግቦች እያስነሳ የሚገኘው የዘንድሮው ተጫዋቾች ዝውውር የተለያዩ ሀሳቦች እየተነሱበት ይገኛል። ከደቂቃዎች በፊት በተጠናቀቀው የካፒታል ሆቴል ጋዜጣዊ…
![](https://www.soccerethiopia.net/wp-content/uploads/2024/07/IMG_20240724_164816_970.jpg)
“የኢትዮጵያ እግርኳስ እናስተካከል ከተባለ ምንም መደባበቅ ፤ መወሻሸት አያስፈልግም።” አቶ ባህሩ ጥላሁን
የወቅቱ መነጋገሪያ ርዕስ በሆነው አዲሱ የተጫዋቾች ዝውውር መመርያ ዙርያ እየተሰጠ ባለው ጋዜጣዊ መግለጫ የፌዴሬሽኑ ዋና ሥራ…
![](https://www.soccerethiopia.net/wp-content/uploads/2024/07/IMG_20240724_155939_024-1200x708.jpg)
“ወይ ህጉ ይከበራል አልያም ሊጉ ይፈርሳል” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ
በተጫዋቾች ዝውውር መመርያ ዙርያ በሁለት ተቋማት እየተሰጠ በሚገኘው ጋዜጣዊ መግለጫ የሊጉ ሰብሳቢ ምን አሉ? የኢትዮጵያ እግርኳስ…
![](https://www.soccerethiopia.net/wp-content/uploads/2024/07/IMG_20240724_153727_975-1200x708.jpg)
መቻል ጠንከር ያሉ ዝውውሮችን መፈፀሙን ገፍቶበታል
ከደቂቃዎች በፊት አማኑኤል ዮሐንስን የግሉ ያደረገው መቻል አሁን ደግሞ ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማምቷል። በዘንድሮ የውድድር…
![](https://www.soccerethiopia.net/wp-content/uploads/2024/07/IMG_20240724_152942_080-1200x708.jpg)
አማኑኤል ዮሐንስ አዲስ ክለብ አግኝቷል
ላለፉት አስርት ዓመታት ቡናማዎቹን ያገለገለው አማኑኤል ዮሐንስ ወደ ሌላ ክለብ ማምራቱ እርግጥ ሆኗል። ገና በታዳጊነቱ አንስቶ…
![](https://www.soccerethiopia.net/wp-content/uploads/2024/07/IMG_20240724_103629_651-1200x708.jpg)
ወልዋሎ ዓ/ዩ ጋናዊ አማካይ ለማስፈረም ተስማማ
አሠልጣኝ አሸናፊ በቀለን የሾመው ወልዋሎ ዓ/ዩ በዝውውር መስኮቱ የመጀመሪያ ተጫዋች ለማግኘት ከጫፍ ደርሷል። በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል…
![](https://www.soccerethiopia.net/wp-content/uploads/2024/07/IMG_20240723_195955_272-1200x708.jpg)
በዩጋንዳ ሊግ የወርቅ ጓንት አሸናፊው ወደ ሀገር ቤት ሊመጣ ነው
የወቅቱ የዩጋንዳ ፕሪሚየር ሊግ የወርቅ ጓንት አሸናፊ የግብ ዘብ የሀገራችንን ክለብ ሊቀላቀል ነው። ሳሙኤል ሳሊሶ እና…
![](https://www.soccerethiopia.net/wp-content/uploads/2024/07/IMG_20240723_153839_904-1200x708.jpg)
ኢትዮጵያ ቡና የአሰልጣኙን ውል አራዘመ
ዓመቱን በጊዜያዊ አሰልጣኝነት ያሳለፈው አሰልጣኝ ነፃነት ክብሬ ለተጨማሪ ዓመት በቡናማዎቹ ቤት ይቆያል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊጉ ክለብ…