ወላይታ ድቻ የክረምቱ አራተኛ ፈራሚውን አግኝቷል

የጦና ንቦቹ ከአዲስ አዳጊው ክለብ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች ለማስፈረም ተስማምተዋል። በአሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ የሚመሩት ወላይታ ድቻዎች…

ስለ ተጫዋቾች ዝውውር እና የክለቦች ክፍያ አስተዳደር መመሪያ አተገባበር መግለጫ ተሰጥቷል

“መሬት እንሰጣችኋለን ብለው ተጫዋች ለማስፈረም የሚጥሩ ክለቦች እንዳሉ ሰምተናል።” መቶ አለቃ ፈቃደ ማሞ “እንደዚህ ደንብ የመመሪያ…

“ህጉ ማስከበር ካልቻልኩኝ እኔም ጓደኞቻችን በጊዜ ወደ ቤታችን እንሄዳለን። ምን አንሰራም”መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ውዝግቦች እያስነሳ የሚገኘው የዘንድሮው ተጫዋቾች ዝውውር የተለያዩ ሀሳቦች እየተነሱበት ይገኛል። ከደቂቃዎች በፊት በተጠናቀቀው የካፒታል ሆቴል ጋዜጣዊ…

“የኢትዮጵያ እግርኳስ እናስተካከል ከተባለ ምንም መደባበቅ ፤ መወሻሸት አያስፈልግም።” አቶ ባህሩ ጥላሁን

የወቅቱ መነጋገሪያ ርዕስ በሆነው አዲሱ የተጫዋቾች ዝውውር መመርያ ዙርያ እየተሰጠ ባለው ጋዜጣዊ መግለጫ የፌዴሬሽኑ ዋና ሥራ…

“ወይ ህጉ ይከበራል አልያም ሊጉ ይፈርሳል” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

በተጫዋቾች ዝውውር መመርያ ዙርያ በሁለት ተቋማት እየተሰጠ በሚገኘው ጋዜጣዊ መግለጫ የሊጉ ሰብሳቢ ምን አሉ? የኢትዮጵያ እግርኳስ…

መቻል ጠንከር ያሉ ዝውውሮችን መፈፀሙን ገፍቶበታል

ከደቂቃዎች በፊት አማኑኤል ዮሐንስን የግሉ ያደረገው መቻል አሁን ደግሞ ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማምቷል። በዘንድሮ የውድድር…

አማኑኤል ዮሐንስ አዲስ ክለብ አግኝቷል

ላለፉት አስርት ዓመታት ቡናማዎቹን ያገለገለው አማኑኤል ዮሐንስ ወደ ሌላ ክለብ ማምራቱ እርግጥ ሆኗል። ገና በታዳጊነቱ አንስቶ…

ወልዋሎ ዓ/ዩ ጋናዊ አማካይ ለማስፈረም ተስማማ

አሠልጣኝ አሸናፊ በቀለን የሾመው ወልዋሎ ዓ/ዩ በዝውውር መስኮቱ የመጀመሪያ ተጫዋች ለማግኘት ከጫፍ ደርሷል። በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል…

በዩጋንዳ ሊግ የወርቅ ጓንት አሸናፊው ወደ ሀገር ቤት ሊመጣ ነው

የወቅቱ የዩጋንዳ ፕሪሚየር ሊግ የወርቅ ጓንት አሸናፊ የግብ ዘብ የሀገራችንን ክለብ ሊቀላቀል ነው። ሳሙኤል ሳሊሶ እና…

ኢትዮጵያ ቡና የአሰልጣኙን ውል አራዘመ

ዓመቱን በጊዜያዊ አሰልጣኝነት ያሳለፈው አሰልጣኝ ነፃነት ክብሬ ለተጨማሪ ዓመት በቡናማዎቹ ቤት ይቆያል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊጉ ክለብ…