ቡልቻ ሹራ ሲዳማ ቡናን ተቀላቅሏል

ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር በስምምነት የተለያየው የመስመር አጥቂ ሲዳማ ቡናን መቀላቀሉ ተረጋግጧል። በአሠልጣኝ ወንድማገኝ ተሾመ የሚመራው ሲዳማ…

ፈረሰኞቹ ከመስመር አጥቂያቸው ጋር በስምምነት ተለያይተዋል

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ፈረሰኞቹን የተቀላቀለው የመስመር አጥቂው ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። የወቅቱ የሊጉ ባለድል ቅዱስ ጊዮርጊስ…

መቻል አህመድ ረሺድን የግሉ አድርጓል

ከዛሬ ጀምሮ መቻል የሚለውን የቀድሞ ስሙን ማግኘቱ የተረጋገጠው የሊጉ ክለብ በሁለቱም መስመሮች መጫወት የሚችለውን ተከላካይ አስፈርሟል።…

ወልቂጤ ከተማ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርሟል

ሰራተኞቹ ስምንተኛ ተጫዋች ወደ ስብስባቸው ሲቀላቅሉ የመስመር አጥቂያቸውንም ውል አድሰዋል። በቀጣዩ የውድድር ዓመት በአሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ…

ወልቂጤ ከተማ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርሟል

ሰራተኞቹ ስምንተኛ ተጫዋች ወደ ስብስባቸው ሲቀላቅሉ የመስመር አጥቂያቸውንም ውል አድሰዋል። በቀጣዩ የውድድር ዓመት በአሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ…

ለገጣፎ ለገዳዲ የመስመር አማካይ አስፈርሟል

ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ወደ ዝውውር ገበያው በይፋ የገቡት ለገጣፎ ለገዳዲዎች ዛሬም ተጨማሪ አንድ ተጫዋች ወደ ስብስብባቸው…

ሠራተኞቹ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈርመዋል

አሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራን የሾሙት ወልቂጤ ከተማዎች የሦስት ተጫዋቾችን ዝውውር አገባደዋል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት 8ኛ ደረጃን ይዘው…

ሀድያ ሆሳዕና የሁለት ተጫዋቾችን ውል አራዝሟል

ከሰሞኑ የአዳዲስ ተጫዋቾችን ዝውውር በመከወን እና የነባሮችን ኮንትራት በማደስ ላይ የሚገኙት ሀድያ ሆሳዕናዎች የሁለት ተጨማሪ ነባር…

የአምሳሉ ጥላሁን ማረፊያ ታውቋል

ከሰሞኑ አነጋጋሪ የነበረው የግራ መስመር ተከላካዩ ጉዳይ እልባት አግኝቷል። በክረምቱ ከፍ ባለ ሁኔታ በመንቀሳቀስ አዳዲስ ተጫዋቾችን…

ወጣቱ ግብ ጠባቂ ኢትዮጵያ መድንን ተቀላቅሏል

ኢትዮጵያ መድኖች ግብ ጠባቂ የግላቸው ማድረጋቸውን ሶከር ኢትዮጵያ አረጋግጣለች። በዝውውር መስኮቱ በንቃት እየተሳተፉ የሚገኙት ኢትዮጵያ መድኖች…