የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 2-0 ሀዋሳ ከተማ

አዳማ ከተማ ሀዋሳ ከተማን ከረታበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታን አድርገዋል።…

ሪፖርት | ነቢል ኑሪ አዳማን ባለድል አድርጓል

በምሽቱ መርሃግብር ነቢል ኑሪ በመጀመሪያው አጋማሽ ባስቆጠራቸው ሁለት ግቦች አዳማ ሀዋሳን ረቷል። አዳማ ከተማዎች በመጨረሻ ጨዋታቸው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልዋሎ ዓ.ዩ 0-3 መቻል

በዕለቱ ቀዳሚ መርሃግብር መቻል ወልዋሎን 3-0 ከረታበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር…

ሪፖርት| ጦሩ ዳግም ወደ ድል ተመልሷል

መቻል ወልዋሎን ሦስት ለባዶ በማሸነፍ ከአንድ ጨዋታ በኋላ ወደ ድል ተመልሷል። ወልዋሎዎች በሲዳማ ቡና ሽንፈት ካስተናገደው…

መረጃዎች | 18ኛ የጨዋታ ቀን

የአምስተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ነገም ሲቀጥሉ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አዘጋጅተንላችኋል። ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ…

ሪፖርት | ንግድ ባንኮች በመጨረሻ ደቂቃ ጎል ከፋሲል ከነማ ጋር ነጥብ ተጋርተዋል

የምሽቱ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ፋሲል ከነማ ጨዋታ 1ለ1 በሆነ የአቻ ውጤት ተጠናቋል። በሊጉ የአራተኛ ሳምንት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1-1 ፋሲል ከነማ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ፋሲል ከተማ ነጥብ ከተጋሩበት ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ክለብ አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 3-2 ድሬዳዋ ከተማ

ምዓም አናብስት ብርቱካናማዎቹን ካሸነፉበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱም ክለብ አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርገዋል። አሰልጣኝ…

ሪፖርት | ምዓም አናብስት ብርቱካናማዎቹን አሸነፉ

ያሬድ ብርሃኑ በተከታታይ አራተኛ መርሐግብር ግብ ባስቆጠረበት ጨዋታ መቐለ 70 እንደርታዎች ወደ ድል ተመልሰዋል። መቐለ 70…

መረጃዎች | 17ኛ የጨዋታ ቀን

የሊጉን የአምስተኛ ሳምንት የመክፈቻ ሁለት ጨዋታዎችን በተመለከተ ተከታዩን ጥንቅር አሰናድተናል። መቐለ 70 እንደርታ ከ ድሬዳዋ ከተማ…