ሲዳማ ቡና ዝግጅት የሚጀምርበት ወቅት ታውቋል

በአሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው የሚመሩት እና በክረምቱ ወሳኝ ዝውውሮችን የፈፀሙት ሲዳማ ቡናዎች የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ሊጀምሩ ነው።…

ባህር ዳር ከተማ ሦስተኛ ፈራሚውን አግኝቷል

በአሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው የሚመሩት ባህርዳር ከተማዎች የክረምቱ ሦስተኛው ፈራሚ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቹ ሆኗል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ የወሳኝ አጥቂውን ውል አራዝሟል

በተከታታይ ሦስት ዓመታት ሁለት ቡድኖችን ወደ ሊጉ ያሳደገው አጥቂ ውሉን ማራዘሙ ታውቋል። ዳግም ወደ ሊጉ መመለሳቸውን…

ዐፄዎቹ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ጀምረዋል

በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ የሚመሩት ፋሲል ከነማዎች በአዳማ ከተማ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ጀምረዋል። በ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ…

መቐለ 70 እንደርታ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማምቷል

ምዓም አናብስት በሴራሊዮናዊ ግብ ጠባቂ ስብስቡን ማጠናከር ቀጥሏል። ቀደም ብለው የነባሮቹን ውል በማራዘም ስምንት ተጫዋቾች ወደ…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ አጥቂ ለማስፈረም ተስማማ

ዳግም ወደ ሊጉ የተመለሰው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የፊት አጥቂ ለማስፈረም ተስማምቷል። አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታን በትናትናው ዕለት በይፋ…

ጫላ ተሺታ ወደ አዲስ ክለብ አምርቷል

ሀድያ ሆሳዕና ሦስተኛ ፈራሚውን አግኝቷል። ከአሰልጣኝ ግርማ ታደሠ ውል ማራዘም በኋላ የቃለአብ ውብሸት ፣ ከድር ኩሊባሊ…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታን በይፋ መሾሙን ተከትሎ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል

👉 “ውጤታማ የሆነው አሰልጣኝ ወደ ቡድናችን በመምጣቱ ደስ ብሎናል” አቶ ዓለማየሁ መንግሥቱ 👉 “ኢትዮ ኤሌክትሪክ ወደ…

ስሑል ሽረዎች የነባር ተጫዋቾች ውል አራዘሙ

አስራ አንድ ተጫዋቾች ከስሑል ሽረ ጋር ለመቀጠል ተስማምተዋል። ቀደም ብለው ወደ ዝውውሩ በመግባት አምስት ተጫዋቾችን ለማስፈረም…

ወልዋሎዎች ሁለት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማሙ

ሁለት ተጫዋቾች ቢጫዎቹን ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሰዋል። ቀደም ብለው በረከት አማረ፣ ሰለሞን ጌታቸው እና ጋናዊው ቃሲም ራዛቅን…