ሪፖርት | ዋልያዎቹ ለዝሆኖቹ ዛሬም እጅ ሰጥተዋል

በሞሮኮ ለሚደረገው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ መርሀግብር የደርሶ መልስ ጨዋታቸውን ከሁለት ቀናት በኋላ ዛሬ ያደረጉት የኢትዮጵያ…

መቶ ዓለቃ ፈቃደ ማሞ ስለትግራይ ክልል ክለቦች ምን አሉ?

ሦስቱም የትግራይ ክለቦች ከምስል መብት ጋር በተያያዘ እና የአክሲዮን ማህበሩ አባል በመሆን ከፋይናሱ ገቢ ተጠቃሚ በሚሆኑበት…

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አ/ማ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል

ባሳለፍነው ሳምንት ጠቅላላ ጉባኤውን ያደረገው የሊጉ አክሲዮን ማህበር አመራሮች ዛሬ ከቀትር በኃላ በተለያዮ ጉዳዮች ዙርያ ጋዜጣዊ…

የሊጉ የቦርድ ሰብሳቢ መቶ ዓለቃ ፍቃደ ማሞ በወልቂጤ ከተማ ዙርያ ምን አሉ?

👉የወልቂጤ ከተማ ጉዳይ እኛን የሚመለከት አይደለም…”- የሊጉ አክስዮን ማህበር ፕሬዝደንት መቶ ዓለቃ ፈቃደ ማሞ በቤስት ዌስተርን…

“ ሦስት ፣ አራት ክለቦች የክፍያ ስርዓት መርያውን ለመጣስ ሲሞክሩ አግኝተናል”- መቶ ዓለቃ ፈቃደ ማሞ

የፕሪምየር ሊጉ አክሲዮን ማህበር በአዲሱ የክፍያ ስርዓት አፈፃፀም ሂደት ዙርያ በፕሬዝደንቱ አማካኝነት ለጋዜጠኞች ምላሽ ሰጥተዋል። በኢትዮጵያ…

ወልዋሎዎች ከጋናዊው ጋር ተለያይተዋል

በዝውውር መስኮቱ የመጨረሻ ቀናት ወልዋሎን የተቀላቀለው ጋናዊ ተከላካይ ከቢጫዎቹ ጋር ተለያይቷል። የዝውውር መስኮቱ ከመዘጋቱ ቀናት አስቀድሞ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ጊኒ 4 – 1 ኢትዮጵያ

👉”ድሉ ይገባቸዋል” 👉”ልዩነቱ ግልፅ ነው” 👉”በመከላከል አደረጃጀታችን ችግሮች ነበሩ” በ2025 በሞሮኮ አስተናጋጅነት ለሚደረገው የአፍሪካ ዋንጫ ሦስተኛ…

ሪፖርት | ዋልያዎቹ አሁንም ሽንፈት አስተናግዋል

በ2025 በሞሮኮ አስተናጋጅነት ለሚደረገው የአፍሪካ ዋንጫ ሦስተኛ የማጣርያ ጨዋታውን ያደረገው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በጊኒ አቻው የ4-1…

ሪፖርት | ቀይ ቀበሮዎች በሦስት ሽንፈቶች ከውድድሩ ተሰናብተዋል

በ20 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የማጣርያ ጨዋታ ኢትዮጵያ በቡሩንዲ 3ለ2 ተረታ ያለምንም ነጥብ ከውድድሩ ውጪ ሆናለች።…

ወልቂጤ ከተማ ቅሬታውን ለፌዴሬሽኑ ሥራ አስፈጻሚ ልኳል

ያቀረቡት የይግባኝ አቤቱታ ውድቅ የተደረገባቸው ሠራተኞቹ ቅሬታቸውን ለፌዴሬሽኑ ስራ አስፈፃሚ ልከዋል። የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የይግባኝ ሰሚ…