የጅማ አባጅፋር ቦርድ በአሰልጣኙ ቆይታ እና የውጪ ተጫዋቾች ዙርያ ውሳኔ አሳልፏል

በዛሬው ዕለት የጅማ አባጅፋር የቦርድ አመራር ባደረገው ውይይት አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው እንዲቀጥሉ እንዲሁም ሌሎች ጉዳዮች ላይ…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | አርባምንጭ ከተማ የአሰልጣኙን ውል ሲያራዝም አጥቂ አስፈርሟል

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ተወዳዳሪው አርባምንጭ ከተማ የአሰልጣኝ ጌታነህ ኃይሉን ውል ሲያራዝም አንጋፋዋን አጥቂ…

ከፍተኛ ሊግ | ሀላባ ከተማ ስምንት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈረመ

የከፍተኛ ሊጉ ተሳታፊ ሀላባ ከተማ ስምንት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል፡፡ ወደ ፕሪምየር ሊግ ለማደግ በማለም በከፍተኛ ሊጉ…

ስሑል ሽረ ዩጋንዳዊ ግብ ጠባቂ አስፈረመ

ስሑል ሽረ የ29 ዓመቱን ዩጋንዳዊ ግብ ጠባቂ አስፈረመ፡፡ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ለመጀመር ለተጫዋቾቻቸው የኮቪድ 19 ምርመራን…

ከፍተኛ ሊግ | የካ ክፍለ ከተማ አስራ አራት ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የነባሮችን ውል አድሷል

የካ ክፍለከተማዎች ለ2013 የውድድር ዘመን የበርካታ ተጫዋቾችን ዝውውር ሲፈፅሙ የወሳኝ ተጫዋቾችንም ውል አድሰዋል፡፡ በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ…

ከፍተኛ ሊግ | ጋሞ ጨንቻ አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የበርካታ ነባሮችን ውል አራዘመ

በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ ተወዳዳሪ የሆነው ጋሞ ጨንቻ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን በማስፈረም፣ የአራት ነባሮችን ውል…

ጅማ አባጅፋር በዚህ ሳምንት አዲስ አሰልጣኝ ይቀጥራል

ጅማ አባጅፋር በዚህ ሳምንት አዲስ አሰልጣኝ በመሾም የ2013 ዝግጅቱን ይጀምራል፡፡ በተደጋጋሚ ከተጫዋቾች ደመወዝ ካለ መከፈል ጋር…

ስሑል ሽረ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ

ባለፈው ሳምንት ወደ ዝውውር የገባው ስሑል ሽረ ሁለት ተጫዋች አስፈርሟል፡፡ ደሳለኝ ደባሽ ወደ ቀድም ክለቡ የሚመልሰውን…

ሰበታ ከተማ አጥቂ አስፈረመ

ከሀዋሳ ከተማ ጋር ቅድመ ስምምነት ፈፅሞ የነበረው አጥቂ ለሰበታ ከተማ ፈረመ፡፡ በያዝነው ሳምንት አዲስ አሰልጣኝ እንደሚቀጥሩ…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርሟል

በሳምንቱ መጀመሪያ የዝውውር ገበያውን በይፋ የተቀላቀለው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከደቂቃዎች በፊት ተጨማሪ ወሳኝ ተጫዋች የግሉ አድርጓል።…