ኢትዮ ኤሌክትሪክ የሦስት ተጫዋቾቹን ውል አራዝሟል

የአሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የሦስት ነባር ተጫዋቾቻውን ለማቆየት ተስማምተዋል። አስቀድመው የሀብታሙ ሸዋለም፣ የአሸናፊ ጥሩነህ እና…

የጦና ንቦቹ የተከላካያቸውን ውል ለማራዘም ተስማምተዋል

በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ሀገራችንን የሚወክለው ወላይታ ድቻ ተከላካዩን ለተጨማሪ ዓመት በስብስቡ ለማቆየት ስምምነት ፈፅሟል። አሠልጣኝ ገብረክርስቶስ…

የአሰልጣኝ ውበቱ እና የዐፄዎቹ ጉዳይ መቋጫ አላገኘም

በስምምነት ለመለያየት የታሰበው የፋሲል ከነማ እና የአሰልጣኝ ውበቱ አባተ ጉዳይ እልባት አለማግኘቱ ተሰምቷል። ከ2016 ጀምሮ ለሦስት…

ወላይታ ድቻዎች የሁለት ተጫዋቾቻቸውን ውል አራዝመዋል

ኢትዮጵያን ወክለው በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የሚሳተፉት የጦና ንቦች የወሳኝ ተጫዋቾቻቸውን ውል አድሰዋል። ከቀናት በፊት የዮናታን ኤልያስ…

አቤል ያለው ጦሩን ተቀላቅሏል

የአሠልጣኝ ሙሉጌታ ምህረቱ መቻል አቤል ያለውን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። ካሳለፍነው ዓርብ ጀምሮ ወሳኝ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ…

አሠልጣኝ ብርሃኑ ግዛው በባንክ ቤት ለ16ኛ ዓመት የሚቆዩበትን ውል አደሱ

ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 16 ዋንጫዎችን ያስገኙት አሠልጣኝ ብርሃኑ ግዛው በኢትዮጵያ እግርኳስ ባልተለመደ ሁኔታ በክለቡ ለ16ኛ ተከታታይ…

የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ | ቦሌ ክ/ከተማ የአሰልጣኞችን ውል ሲያራዝም በርካታ ተጫዋቾችን አስፈርሟል

ካደጉበት ጊዜ ጀምሮ ለተከታታይ አራት ዓመታት በሴቶች ፕሪሚየር ሊግ የጸባይ ዋንጫ ማሸነፍ የቻሉት ቦሌ ክ/ከተማዎች 11…

ቢጫዎቹ በዝውውሩ መሳተፋቸውን ቀጥለዋል

ወልዋሎዎች አንድ ተጫዋች አስፈርመው የአንድ ነባር ተጫዋች ውል አራዝመዋል። ቀደም ብለው አሰልጣኝ ግርማ ታደሰን በዋና አሰልጣኝነት…

ቢጫዎቹ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርመዋል

ቀደም ብለው ፍሬው ሰለሞንን ያስፈረሙት ወልዋሎዎች አሁን ደግሞ ተጨማሪ ተጫዋች የግላቸው አድርገዋል። ቀደም ብለው አማካዩ ፍሬው…

አማካዩ ወልዋሎ ተቀላቀለ

ወልዋሎ የዝውውር መስኮቱን የመጀመርያ ፈራሚ አግኝቷል። አሰልጣኝ ግርማ ታደሰን በዋና አሰልጣኝነት ቀጥረው ለ2018 የውድድር ዓመት ቡድናቸውን…