ኢትዮጵያውያን በውጪ | ቢንያም በላይ በኡምአ መለያ የመጀመርያውን ግብ አስቆጥሯል

ኡምአ አቻ በተለያየበት ጨዋታ ኢትዮጵያዊው ቢንያም በላይ ግብ አስቆጠረ። በአስራ ስድስተኛው ሳምንት የስዊድን ሱፐርታን በአስራ ሥስተኛው…

“ሁሉን ነገር ትቼ የተቀመጥኩት ለድሬዳዋ ለመጫወት ነው” ረመዳን ናስር

በድሬዳዋ በቅርብ ጊዜያት ከታዩ ባለ ክህሎት የግራ እግር ተጫዋች አንዱ የሆነው ረመዳን ናስር ስላለበት ወቅታዊ ሁኔታ…

አማኑኤል ዮሐንስ ወደ ኢትዮጵያ ቡና ለመመለስ ተስማማ

ከሳምንታት በፊት ለፋሲል ከነማ ለመጫወት ተስማምቶ የነበረው አማኑኤል ዮሐንስ ወደ ኢትዮጵያ ቡና ለመመለስ ተስማምቷል። ከኢትዮጵያ ቡና…

የባህር ዳር እና ሶዶ ስታዲየሞች ዛሬ ተገምግመዋል

ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እና ጤና ሚኒስቴር የተወጣጣው ልዑካን ቡድን የስታዲየሞች ግምገማ ማከናወኑን ቀጥሎ ዛሬም በባህር…

የዳኞች ገፅ | ሩቅ የሚያልመው ኢንተርናሽናል ዳኛ አማኑኤል ኃይለሥላሴ

ትውልድ እና እድገቱ መቐለ ከተማ ነው። ብዙም ካልገፋበት የተጫዋችነት ሕይወቱ በጊዜ ተገልሎ ወደ ዳኝነት ዓለም በመግባት…

“ተጫዋቹ ስለቸኮለ ነው እንጂ ተስማምተን ነበር” አቶ ኡቴሳ ኡጋሞ – የሀዋሳ ከተማ ሥራ አስኪያጅ

ከትናንት በስቲያ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የእግድ ውሳኔ የተላለፈበት ሀዋሳ ከተማ የተነሳበትን ቅሬታ ለመፍታት መዘጋጀቱን የክለቡ…

የቡድን ግንባታ እና ሒደቱን በተመለከተ ለሀገራችን አሰልጣኞች ስልጠና ተሰጥቷል

አሰልጣኞች ቡድን በምን አይነት መልኩ ማዋቀር፣ መገንባት፣ ማዋሀድ እና የቡድን ስብጥርን እንደሚፈጥሩ የሚያሳይ ስልጠናን በአሰልጣኝ አብርሀም…

ሽመልስ በቀለ ግብ አስቆጥሯል

ወደ ጥሩ ወቅታዊ ብቃት የተመለሰው ሽመልስ በቀለ ከደቂቃዎች በፊት በተጠናቀቀው ጨዋታ ግብ አስቆጥሯል። በተከታታይ ጨዋታ በተጠባባቂ…

“ከፋሲል ውጭ የትም አልሄድም ” ሱራፌል ዳኛቸው

በፋሲል ከነማ የተሳኩ ድንቅ የሁለት ዓመት ቆይታ በማድረግ ለተጨማሪ ዓመታት ለመቆየት ቅድመ ስምምነት ያድረገበትን ምክንያት ሱራፌል…

ሲዳማ ቡና የወሳኝ ተጫዋቹን ውል አራዘመ

የመስመር አጥቂው ሀብታሙ ገዛኸኝ በሲዳማ ቡና ለመቆየት ተስማማ፡፡ የወሳኝ ተጫዋቾቻቸውን ውል እያራዘሙ እንዲሁም አዳዲስ ተጫዋቾችን ለማስፈረም…