የዳኞች ገፅ | የዳኞች መብት ተሟጋች ሚካኤል አርዓያ

በግልፅነቱ እና ለዳኞች መብት በመታገል ይታወቃል። ያለፉትን ሠላሳ ዓመታት በዳኝነት ህይወት ያሳለፈው ፌደራል ዳኛ ሚካኤል አርዓያ…

ስፖርት ለሰላም ማኅበር በድሬዳዋ ከተማ በመገኘት ድጋፍ አድርጓል

ከተመሰረተ አንድ ዓመት ከመንፈቅ የሆነው ስፖርት ለሰላም ማኅበር በድሬደዋ ከተማ በጎርፍ አደጋ ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ አድርጓል።…

ወልቂጤ ከተማ አጥቂ ለማስፈረም ተስማማ

ወልቂጤ ከተማ የአጥቂ መስመር ተሰላፊው አሜ መሐመድን ለማስፈረም ተስማምቷል። የቀድሞው የጅማ አባ ቡና እና ኢትዮጵያ ወጣት…

የሴቶች የሊግ ውድድሮች የሚጀመሩበትን መንገድ አስመልክቶ ውይይት ተጠርቷል

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ እና የ2 ዲቪዚዮን ውድድር የሚጀመርበትን መንገድ አስመልክቶ የመነሻ ሰነድ ለክለብ ተወካዮች ሊቀርብ…

ድሬዳዋ ከተማ ከአንበሉ ጋር ሊለያይ ነው

ያለፉትን አራት ዓመታት አመዛኙን ጨዋታ በመጫወት ድሬዳዋ ከነማን በማገልገል የሚታወቀው ግብጠባቂው ሳምሶን አሠፋ ከክለቡ ጋር ሊለያይ…

ሀዋሳ ከተማ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማምቷል

ወጣቱ ግብ ጠባቂ ዳግም ተፈራ ለሀዋሳ ከተማ ለመጫወት ተስማምቷል፡፡ በኢትዮጵያ ወጣቶች አካዳሚ ሰልጥኖ ካለፈ በኃላ 2008…

ኢትዮጵያ ቡናዎች ሁለተኛ ተጫዋቻቸውን ለማስፈረም ተስማሙ

ከደቂቃዎች በፊት ከአቤል ማሞ ጋር መስማማታቸውን ያስታወቁት ኢትዮጵያ ቡናዎች ዘካርያስ ቱጂን ለማስፈረም ተስማሙ። ባለፈው የውድድር ዓመት…

ኢትዮጵያ ቡና ግብጠባቂ ለማስፈረም ተሰማምቷል

አቤል ማሞ ወደ ኢትዮጵያ ቡና ለማምራት ቅድመ ስምምነት ፈፀመ። ላለፉት ሁለት ዓመታት ከመከላከያ ጋር ቆይታ ያደረገው…

ሰበታ ከተማ የአማካዩን ውል አራዝሟል

አማካዩ ታደለ መንገሻ ለተጨማሪ ዓመት በሰበታ ከተማ ቆይታን ለማድረግ ተስማማ፡፡ የቀድሞው የቅዱስ ጊዮርጊስ፣ ኢትዮጵያ መድን፣ ደደቢት…

“ኅዳር አንድ ይጀመራል የተባለው ነገር ፌዴሬሽኑ በፍፁም የማያውቀው ነው” ባህሩ ጥላሁን የፌዴሬሽኑ ፅ/ቤት ኃላፊ

በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያዎች የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2013 የውድድር ዘመን ኅዳር አንድ ይጀመራል የሚሉ መረጃዎች እየተበራከቱ ይገኛሉ፡፡…