የውድድር ኮሚቴ የዲሲፕሊን ግድፈት አሳይተዋል ያላቸውን የክለብ አመራሮች አነጋገረ

የውድድር ኮሚቴ አዲስ በዘረጋው ሥርዓት መሠረት ከቅጣት አስቀድሞ በዕርምት ሊያስተካክሉ ይገባቸዋል ካላቸው የክለብ አመራሮች ጋር በትናትናው…

ድሬዳዋ ከተማ ለአምስት ተጫዋቾች ማስጠንቀቂያ ሰጠ

ደካማ የውድድር ዓመት ጅማሮ እያደረገ የሚገኘው ድሬዳዋ ከተማ አምስት የቡድኑ ተጫዋቾችን የቃል ማስጠንቀቂያ መስጠቱን በፌስቡክ ገፁ…

ዓይናለም ኃይለ በጥሩ ሁኔታ ላይ ይገኛል

በትናንትናው ዕለት ጉዳት አስተናግዶ ወደ ሆስፒታል የተወሰደው ዓይናለም ኃይለ አሁን በጥሩ ሁኔታ ላይ ይገኛል። ትናንትና በተደረገው…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | መከላከያ እና አቃቂ ቃሊቲ አሸንፈዋል

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አራተኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታዎች በአዲስ አበባ ስታዲየም ተካሂደው አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ እና…

የአሰልጣኞች አስተያየት| መቐለ 70 እንደርታ 1-0 ወልዋሎ

በመቐለ 70 እንደርታ አሸናፊነት ከተጠናቀቀው የዛሬ ተጠባቂ ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። “ጨዋታውን…

ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ በምዓም አናብስት አሸናፊነት ተጠናቀቀ

የአምስተኛው ሳምንት የመጨረሻ መርሐ ግብር የነበረው የመቐለ 70 እንደርታ እና ወልዋሎ ጨዋታን መቐለ በአማኑኤል ገ/ሚካኤል ብቸኛ…

ሀዲያ ሆሳዕና አንድ ተጫዋች የውሃ ሽታ ሆኖበታል

በክረምቱ የዝውውር መስኮት አዲስ አዳጊው ሀዲያ ሆሳዕናን የተቀላቀለው መሐመድ ናስር ላለፉት ሁለት ሳምንታት ከቡድኑ የልምምድና የጨዋታ…

“በዚህ ወሳኝ ጨዋታ ላይ 50ኛ ጎል በማስቆጠሬ በጣም ደስ ብሎኛል” አማኑኤል ገብረሚካኤል

አማኑኤል ገ/ሚካኤል በመቐለ 70 እንደርታ ማልያ ስላስቆጠረው 50ኛ ጎል ይናገራል። በ2009 ከሰሜን ሸዋ ደብረብርሀን ወደ መቐለ…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | መከላከያ ከ ጌዴኦ ዲላ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

ሰኞ ታኅሳስ 20 ቀን 2012 FT’ መከላከያ 5-2 ጌዴኦ ዲላ 1′ መዲና ዐወል 12′ ፀጋ ንጉሴ…

Continue Reading

መቐለ 70 እንደርታ ከ ወልዋሎ ዓ/ዩ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

ሰኞ ታኅሳስ 20 ቀን 2012 FT’ መቐለ 70 እ 1-0 ወልዋሎ 24′ አማኑኤል ገ/ሚካኤል  – ቅያሪዎች…

Continue Reading