አርቢቴር ጌቱ ተፈራ ላይ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈ

በኢትዮጵያ ኘሪምየር ሊግ የ2ኛ ሳምንት ጎንደር ላይ ፋሲል ከነማ ከሀዋሳ ከተማ የተደረገውን ጨዋታ በዋና ዳኝነት የመራው…

ፌዴሬሽኑ በወልዋሎ እና ሶስት ተጫዋቾች ውዝግብ ዙርያ ውሳኔ አስተላለፈ

በወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ቀሪ የአንድ ዓመት ውል የነበራቸው የወልዋሎ ተጫዋቾች አታክልቲ ፀጋዬ፣ ወግደረስ ታዬ እና…

ደደቢት እግርኳስ ክለብ ለፌዴሬሽኑ አቤቱታውን አቀረበ

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት ትግራይ ስታድየም ላይ በደደቢት እና ኢትዮጵያ ቡና መካከል የተካሄደው ጨዋታ “ያለ…

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ኮከቦች ሽልማት ጉዳይ ግራ አጋቢ ሆኗል

በ2010 ፌዴሬሽኑ ያወዳደራቸው ሰባት ሊጎች ኮከቦችን ሽልማት ኅዳር መጀመርያ ላይ ይደረጋል ቢባልም ስለመካሄዱ እርግጠኛ መሆን አልተቻለም።…

ፌዴሬሽኑ የፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎችን ያለ ፍቃድ በቀጥታ እንዳይተላለፉ አስጠነቀቀ

የኢትዮጵያ የፕሪምየር ሊግ ጨዋታን በቀጥታ ስርጭት ማስተላለፍን አስመልክቶ የፌዴሬሽኑ መተዳደርያ ደንብን መሠረት ባደረገ መልኩ እንዲሆን የኢትዮጵያ…

ፌዴሬሽኑ ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ውይይት ሊያደርግ ነው

ኢትዮጵያ ቡና በትኬት ሽያጭ ገቢ ላቀረበው ጥያቄ ፌዴሬሽኑ ምላሽ  ለመስጠት ቀጠሮ ይዟል። ኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ…

ወልዋሎ በሦስት ተጫዋቾቹ ላይ ያስተላለፈውን ውሳኔ የዲሲፕሊን ኪሚቴ ውድቅ አደረገው

በ2010 የውድድር ዘመን ወልዋሎን ሲያገለግሉ የነበሩት ወግደረስ ታዬ ፣ መኩርያ ደሱ ፣ ከድር ሳህሊ እና አታክልቲ…

የከፍተኛ ሊግ ዕጣ ማውጣት ስነ-ስርዓት የሚደረግበት ቀን ተሸጋሽጓል

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ አዲሱ የውድድር ዓመት እጣ ማውጣት ስነ ስርዓት እና ያለፈው ዓመት አፈፃፀም  ሪፖርት የሚቀርብበት…

የብሔራዊ ዳኞች ኮሚቴ ስልጠናዎች አዘጋጀ

በተሻሻሉ ህጎች ላይ ለዳኞች ፤ ለኮሚሽነሮች እንዲሁም ለክለብ አመራሮች እና ለተጫዋቾች ስልጠና ሊሰጥ ነው። የ2010 የውድድር…

አቶ መኮንን ኩሩ በድጋሚ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ቴክኒክ ዳሬክተር ሆነው ተመረጡ

በፌዴሬሽኑ መመዘኛ መሰረት አቶ መኮንን ኩሩ ተቋሙ የቴክኒክ ዳሬክተር ለመሆን የሚያበቃቸውን ውጤት አስመዝግበዋል፡፡ በኢትዮጵያ እግርኳሳዊ ልማት…