ፌዴሬሽኑ ሀምበርቾ ላይ ከባድ ቅጣትን አስተላልፋለሁ ብሏል

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ሀምበርቾ በተጫዋቾቹ ላይ ከፍተኛ በደል የፈፀመ ክለብ ነው በማለት ለሌሎች ክለቦች የሚያስተምር ቅጣትን…

ወደ ፕሪምየር ሊጉ ባደጉ ሁለት ክለቦች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተላልፏል

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የፍፃሜ ተፈላሚ በነበሩ ክለቦች ላይ የቅጣት ውሳኔዎች ተጥለዋል። የ2016 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድርን…

በሴካፋ ካጋሜ ካፕ ኢትዮጵያ እንደማትወከል ታወቀ

በ13 ክለቦች መካከል እንደሚደረግ የሚጠበቀው የሴካፋ ካጋሜ ካፕ ውድድር ላይ የሚሳተፉ ክለቦች ሲለዩ የውድድሩ ቀንም ማሻሻያ…

“ለበፊቱ ላለማድረጋችን እንደ ፌድሬሽን ኃላፊነቱን ወስደን ይቅርታ የምንጠይቅበት ጉዳይ ነው” አቶ ባህሩ ጥላሁን

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌድሬሽን በስሩ ለሚያዘጋጃቸው ውድድሮች ያለፉትን አራት ዓመታት ኮከብ ለሆኑ ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች ሽልማቶችን ለምን…

ታንዛኒያ የ2024 ሴካፋ ካጋሜ ዋንጫን ታስተናግዳለች

የሴካፋ ክለቦች ሻምፕዮና ከሁለት ዓመታት ቆይታ በኋላ መካሄድ እንደሚጀምር ሴካፋ ይፋ አድርጓል። የዘንድሮውንየሴካፋ ክለቦች ሻምፕዮናን እንድታዘጋጅ…

የ22ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች ተላልፈዋል

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራር እና ሥነ-ስርዓት ኮሚቴ ያሳለፍነውን የጨዋታ ሳምንት መነሻ በማድረግ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል።…

ሴካፋ የተለያዩ ውድድሮች ጊዜ እና ቦታ ይፋ አድርጓል

የምስራቅ አፍሪካ እግርኳስ የበላይ አካል የሆነው ሴካፋ በስሩ የሚከናወኑ ስድስት ውድድሮች የማከናወኛ ጊዜ እና ቦታ አስታውቋል።…

በጨዋታ ዳኞች ላይ የዲሲፒሊን ውሳኔ ተወሰነ

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ዙርያ የብሔራዊ ዳኞች ኮሚቴ የዳኝነት አፈፃፀምን በመገምገም የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል። የሊጉ ውድድር…

ወልቂጤ ከተማ ቅጣት ተላልፎበታል

የፕሪሚየር ሊጉ አወዳዳሪ አካል ትናንት የተጠናቀቀውን የጨዋታ ሳምንት ተንተርሶ ቅጣቶችን ሲያስተላልፍ ወልቂጤ ከተማ የሳምንቱ ከፍተኛ የገንዘብ…

የቀጣይ ሣምንታት ጨዋታዎች የቀን ሽግሽግ ተደርጎባቸዋል

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የቀጣይ ሦስት ሣምንታት ጨዋታዎች ላይ የቀን ሽግሽግ ማድረጉን የሊግ አክሲዮን ማኅበሩ ይፋ አድርጓል።…