ኢትዮጵያ ሁለት ቀጠናዊ ውድድሮች የማዘጋጀት ኃላፊነት ተሰጣት

ሴካፋ በኬንያ ሞምባሳ እያካሄደው ባለው ጠቅላላ ጉባኤ በዚህ ዓመት የተለያዩ ውድድሮች እንዲያዘጋጁ የመረጣቸው ሀገራት ይፋ አድርጓል።…

“ተጫዋቾቻችን ያገኙትን ዕድል አልተጠቀሙም እንጂ ማሸነፍ እንችል ነበር” ብርሃኑ ግዛው

በሴካፋ የቻምፒየንስ ሊግ ማጣሪያ የፍፃሜ ጨዋታ የተረቱት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሠልጣኝ ብርሃኑ ግዛው ተከታዩን የድህረ-ጨዋታ አስተያየት…

አሠልጣኝ ብርሃኑ ግዛው ከትናንቱ ወሳኝ ጨዋታ በኋላ…

👉”እውነት ለመናገር የዳኝነት ችግሮችን መቋቋም አልቻልንም ፤ ዳኞቹ አለቆቻቸውን ለማስደሰት ሲሉ በደል ይፈፅሙብሀል” 👉”…ከተቻለ አቶ ኢሳይያስ…

ሁለት ኢትዮጵያዊያን ዳኞች ለሴካፋ ቻምፒዮንስ ሊግ ውድድር ጥሪ ቀረበላቸው

በታንዛኒያ ለሚደረገው የሴካፋ የሴት ክለቦች ቻምፒዮንስ ሊግ ውድድር ሁለት ኢትዮጰያዊያን ሴት ዳኞች ተጠርተዋል፡፡ ካፍ በአዲስ መልክ…

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስድስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

በሴካፋ የሴቶች ቻምፒዮንስ ሊግ ላይ ተካፋይ የሆነው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በውድድሩ ላይ ጠንካራ ሆኖ ለመገኘት ይረዳው…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሠልጣኝ ብርሃኑ ግዛው ስለ ነገው ወሳኝ የፍፃሜ ጨዋታ ይናገራሉ

👉 “ቡድኔን ኢትዮጵያ ላይ ከማውቀው በላይ እዚህ ጠንክሮ አግኝቼዋለሁ” 👉 “120 ሲባል ድሮ እሁድ እሁድ የሚታየውን…

“ኬንያ ድረስ ተጉዘን እንደ ቱሪስት ሀገር አይተን ብቻ አንመለስም፤ እኔም ሆነ ተጫዋቾቼ የተሻለ ነገር ለማምጣት ተዘጋጅተናል” ብርሃኑ ግዛው

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና አሠልጣኝ ብርሃኑ ግዛው ከፊቱ ስላለበት የአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ የማጣሪያ ውድድር እና ስለ…

ንግድ ባንክ ለአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ የማጣሪያ ውድድር ልምምድ እየሰራ ይገኛል

በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚከናወነው የአፍሪካ ሴቶች ቻምፒየንስ ሊግ ውድድር ላይ ለመሳተፍ ከፊቱ የዞን የማጣሪያ ውድድር ያለበት…

ንግድ ባንክ የቻምፒየንስ ሊግ ማጣሪያ የምድብ ተጋጣሚዎቹን አውቋል

ከደቂቃዎች በፊት በድጋሚ በወጣው የሴካፋ የሴቶች የቻምፒየንስ ሊግ ማጣሪያ ውድድር ድልድል ንግድ ባንክ ተጋጣሚዎቹን ለይቷል። በቀጣይ…

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለዝግጅት ዳግም ነገ ይሰባሰባል

በአሠልጣኝ ብርሃኑ ግዛው የሚመራው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለሦስተኛ ጊዜ ለተራዘመው የሴካፋ ዞን የቻምፒየንስ ሊግ ማጣሪያ ጨዋታዎች…