በቀድሞው የሼፊልድ አሰልጣኝ ለሀገራችን አሰልጣኞች ስልጠና ተሰጠ

ለሀገራችን አሰልጣኞች በተደጋጋሚ እየተሰጠ ያለው የኦንላይን ስልጠና ዛሬም ቀጥሎ በቀድሞው የሼፊልድ ዩናይትድ እና የላቲቪያ ብሔራዊ ቡድን…

በዛሬው ውይይት ስለሴቶች ውድድር ምንም አለመባሉ አስገራሚ ሆኗል

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ውድድሮች የሚጀመሩበትን መነሻ ሰነድ ለክለብ ተወካዮች አቅርቦ ውይይት መደረጉ ይታወቃል። ነገር ግን በውይይቱ…

ሶከር ታክቲክ | መልሶ ማጥቃት (Counter-Attacking)

አሰልጣኝ ደስታ ታደሰ ከተለያዩ ድረ-ገጾች ያገኛቸውን የእግርኳስ ታክቲክ ንድፈ-ሐሳቦችን የተመለከቱ ጥልቅ ትንተናዎች፣ የሥልጠና መመሪያዎች እና መጻህፍትን…

Continue Reading

“ሊጉን በቴሌቪዥን ለማስተላለፍ በመስከረም ወር ጨረታ እናወጣለን” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሰዮን ማኅበር ፕሬዝዳንት መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ ሊጉን በቴሌቪዥን ለማስተላለፍ መታቀዱን ተናግረዋል። የኢትዮጵያ…

የብሔራዊ ቡድኑ ጉዳይ ያከተመለት ይመስላል

የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን የዓለም ዋንጫ የማጣርያ በወሩ መጨረሻ እንዲጫወት ካፍ ቢያሳውቅም በፌዴሬሽኑ…

ውድድሮችን ለማስጀመር በቀረበው ሰነድ ዙርያ ውይይቶች ተደረጉ

ዛሬ በነበረ መርሃግብር ውድድሮች ለመጀመር የሚያስችለው የመነሻ ሰነድ በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከቀረበ በኋላ ክለቦች ውይይት አድርገዋል።…

“ከባህር ዳር ጋር ለመቆየት የወሰንኩት ለተሻለ ስኬት ነው ” ፍፁም ዓለሙ

የባህር ዳር ከተማ ወሳኝ ተጫዋች መሆኑን በመጣበት ዓመት ማስመስከር የቻለው አማካዩ ፍፁም ዓለሙ በቀጣይ ዓመት ከጣና…

ጋናዊው አማካይ ወደ ሀዋሳ ለመመለስ ተስማማ

ጋናዊው የተከላካይ አማካይ ጋብሬል አህመድ ሀዋሳ ከተማን ለመቀላቀል ተስማማ፡፡ ወደ ኢትዮጵያ በ2002 ክረምት ከመጣ በኃላ ለደደቢት…

“በጨዋታ ጊዜ አንድን ተጫዋች ለረጅም ጊዜ መከታተል አይቻልም”

ውድድሮች እንዲጀምሩ በተዘጋጀው የመነሻ ሰነድ ላይ የተካተተው “ተጫዋቾችን ለረጅም ጊዜ መከታተል (ማርክ ማድረግ) አይቻለም” የሚለው ነጥብ…

ውድድሮችን ለመጀመር የሚያስችለው መነሻ ሰነድ ለክለቦች ቀረበ

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ፣ ከፍተኛ ሊግ እንዲሁም የ1 እና 2ኛ ሴቶች ሊግ ውድድር ላይ…

Continue Reading