[embedyt] http://www.youtube.com/watch?v=ogGzikv2IJY[/embedyt]
የሶከር ኢትዮጵያዎቹ አብርሃም ገብረማርያም፣ ኦምና ታደለ፣ ዮናታን ሙሉጌታ እና ሳሙኤል የሺዋስ ዛሬ ከ3፡00 እስከ 5፡30 በአባይ ኤፍ ኤም 102.9 ይዘውላችሁ የቀረቡት ፕሮግራም ይህንን ይመስል ነበር።
ሶከር ኢትዮጵያን በነዚህ ቀናት በአባይ ኤፍ ኤም 102.9 ያድምጡ።
ሰኞ ቀን ከ5፡00 እስከ 6፡00
ረቡዕ አመሻሽ ከ11፡00 እስከ 12፡00
አርብ ማታ ከ1፡00 እስከ 3፡00
እሁድ ረፋድ ከ3፡30 እስከ 5፡00