ለግንዛቤ ፡ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የተሳተፉ ክለቦች

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከተጀመረበት 1990 ጀምሮ እስካሁን ድረስ 42 ክለቦች ተሳትፈዋል፡፡ ዘንድሮ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ መግባቱን ያረጋገጠው ሆሳዕና ከነማ በታሪክ 43ኛው የፕሪሚየር ሊግ ክለብ ለመሆን በቅቷል፡፡

ሶከር ኢትዮጵያም ለግንዛቤ ይረዳ ዘንድ ከ1990 ጀምሮ የተሳተፉ ክለቦች ፣ የመጡበት አመት እና የወረዱበት አመት እንዲህ አቅርባቸዋለች፡፡

-ከጎናቸው (*) ምልክት ያለባቸው ክለቦች በ2008 ፕሪሚየር ሊግ የሚሳተፉ ክለቦች ናቸው

-አመታቶቹ ክለቦቹ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ የተቀላቀሉባቸው አመታት ናቸው፡፡


ምንጭ ካልተጠቀሰ በስተቀር በዚህ ድረ-ገፅ የሚወጡ ጽሁፎች የሶከር ኢትዮጵያ ናቸው ፡፡ የድረ-ገፁን ፅሁፎች ሲጠቀሙ ምንጭ በመጥቀስ ለስራችን ዋጋ ይስጡ፡፡


 

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *