የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የዛሬ ጨዋታዎች ውጤትና ግብ አግቢዎች

ምድብ 1

አማራ ውሃ ስራ 2-2 ኢትዮጵያ መድን

– ጅላሎ ሻፊ
– ሀብታሙ ሽመልስ
——-
– ብሩክ ጌታቸው
– ዳዊት ሞገስ (በራሱ ግብ ላይ)

ወልድያ 1-0 ቡራዩ ከተማ
– እዮብ ወልደማርያም

መቀለ ከተማ 1-1 ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ

– በሱፈቃድ ነጋሽ

– ሃፍተማርያም መሃሪ

ወሎ ኮሞቦልቻ 0-0 ሱሉልታ ከተማ

 

ሰሜንሸዋ ደብረብርሃን 1-2 ፋሲል ከተማ
– ምህረት ለማ
——
– ሙሉቀን ታሪኩ
– ሮቤል ግርማ

ባህርዳር ከተማ 0-1 አአ ፖሊስ
– ደጀኔ ለገሰ

አክሱም ከተማ 1-3 ሰበታ ከተማ
– አማኑኤል ዘሪሁን

– መክብብ ወልዴ
– ተመስገን ገ/ኪዳን
– ቴዎድሮስ ወርቁ

ኢትዮጵያ ውሃ ስፖርት 0-3 ሙገር ሲሚንቶ

አትክልት ንጉሴ
– ኄኖክ ፍስሃ
– አድነው ማዜ (በራሱ ግብ ላይ)

****************//*****************

ምድብ 2
አአ ከተማ 4-3 ባቱ ከተማ
– ኃይለየሱስ መልካ (ሁለቱንም በፍ.ቅ.ምት)
– ፍፁም ካርታ
– አቤል ዘውዱ
—-
– ሱራፌል አየለ
– አክሊሉ ንጉሴ
– ክንዴ አቢቾ

አርሲ ነገሌ 1-1 ነገሌ ቦረና
– አገኘው ልኬሳ (ፍ.ቅ.ምት)

– ዳግም በቀለ (ፍ.ቅ.ምት)

ሻሸመኔ ከተማ 3-2 አአ ዪኒቨርቲ
– ኃይሌ አበራ (2)
– አባተ ሃብታሙ

– አብዱልፈታህ ከድር
– ከነዓን ማርክነህ

ጅማ ከተማ 4-1 ፌዴራል ፖሊስ
– ሮባ ወርቁ (2)
– መልካሙ ደመና
– ዮሃንስ ቢረጋ
——–
– ደሳለኝ ቡርጆ (ፍ.ቅ.ምት)

ድሬዳዋ ፖሊስ 0-2 ጅማ አባቡና
– ፓትሪክ ሉቢች (2)

ወራቤ ከተማ 1-0 ሀላባ ከተማ
– ፈቱረሂም ሼቶ

ደቡብ ፖሊስ 1-2 ናሽናል ሴሜንት
– አላዛር ዝናቡ


– አብነት መንግስቱ
– መሃመድ ጀማል

ነገ (09/05/2008)
09:00 – ነቀምት ከተማ ከ ጂንካ ከተማ (አአ)

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *