የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሰኞ ከቆመበት ይቀጥላል

ለቻን ውድድር ከታህሳስ አጋማሽ በኃላ ተቋርጦ የቆየው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በመጪው ሳምንት እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡

ውድድሩ በመጀመርያ በወጣለት ፕሮግራም መሰረት የ8ኛ ሳምንት ጨዋታዎች መካሄድ የነበረባቸው የካቲት 5 ቢሆንም ኢትዮጵያ ከቻን በጊዜ ተሰናብታ በመመለሷ የተቋረጠው ውድድር በፍጥነት እንዲቀጥል ተወስኗል፡፡

 

የ8ኛ ሳምንት ጨዋታዎች የሚከተሉት ናቸው፡-

 

ሰኞ ጥር 23 ቀን 2008

09፡00 – ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ሀዲያ ሆሳእና (አአ)

11፡30 – ኤሌክትሪክ ከ ሀዋሳ ከተማ (አአ)

 

ማክሰኞ ጥር 24 ቀን 2008

09፡00 – ደደቢት ከ አርባምንጭ ከተማ (አአ)

10:00 – ኢትዮጵያ ቡና ከ ዳሽን ቢራ (አበበ ቢቂላ)

11፡30 – ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ወላይታ ድቻ (አአ)

 

ረቡዕ ጥር 25 ቀን 2008

09፡00 – አዳማ ከተማ ከ ሲዳማ ቡና (አዳማ አበበ ቢቂላ)

11፡30 – መከላከያ ከ ድሬዳዋ ከተማ (አአ)

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *