የቀድሞ እና የአሁን የኢትዮጵያ ቡና ተጫዋችች የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ

በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሚፈጠረው ማኅበራዊ ቸረግር ለማቃለል የሚያግዝ ቁሳቁስ የቀድሞ እና የአሁኖቹ ኢትዮጵያ ቡና ተጫዋቾች ማሰባሰብ…

የወልቂጤ ከተማ ምክትል ፕሬዝደንት በግላቸው ለኮሮና ቫይረስ የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ

የወልቂጤ ከተማ ምክትል ፕሬዝደንት አቶ አበባው ሰለሞን ለአቅመ ደካሞች የንፅህና ቁሳቁስ መግዣ የሚሆን የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል።…

የአአ እግርኳስ ፌዴሬሽን የኮሮና ቫይረስን ለመካለከል የሚረዳ የግማሽ ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ

የአአ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ በአሁኑ ወቅት በእጅጉኑ አሳሳቢ በሆነ ደረጃ የዓለም ህዝብ ስጋት…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአጋር ድርጅቶቹ ጋር በመሆን የኮሮና ቫይረስን ለመካለከል የሚረዳ ድጋፍ ሊያደርግ ነው

በአሁኑ ወቅት በእጅጉኑ አሳሳቢ በሆነ ደረጃ የዓለም ህዝብ ስጋት የሆነው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመካለከል የቅዱስ ጊዮርጊስ…

ፕሮፌሽናል ፉትቦለርስ አሶሴሽን የኮሮና ቫይረስን ለመካለከል የድጋፍ ጥሪ አቀረበ

በዓለም አቀፍ ደረጃ የተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል አቅመ ደካሞችን ለመርዳት ማኀበሩ ለስፖርት ቤተሰቡ የድጋፍ ጥሪ…

ላልታወቀ ጊዜ የተራዘመው ፕሪምየር ሊግ የዝውውር መስኮቱ ዛሬ ይዘጋል

የ2012 የውድድር ዘመን በመጀመርያው ዙር ወቅት ከነበራቸው ድክመትምና ጥንካሬም በመነሳት በሁለተኛው ዙር የተሻለ ቡድን ይዘው ለመቅረብ…

የኢትዮጵያ እግርኳስ ቀጣይ ዕጣ ፈንታ ?

የዓለም ስጋት በሆነው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት የተቋረጡት የኢትዮጵያ እግርኳስ ውድድሮች ቀጣይ ዕጣ ፈንታ ከሰዓታት በኃላ ቁርጡ…

አሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ ወደ አሜሪካ አቅንቷል

በ2012 የውድድር ዘመን ኢትዮጵያ ቡናን ለማሰልጠን የተረከበው አሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ ወደ አሜሪካ አቅንቷል። አነጋጋሪው አሰልጣኝ ለረዥም…

የአዲስ አበባ ከ17 ዓመት በታች ውድድር ዛሬ ተጀመረ

የአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን የሚያወዳድረው ከ17 ዓመት በታች የታዳጊዎች ውድድር የተሳታፊ ቁጥር ከዓምናው ከፍ አደርጎ በ14…

ፌዴሬሽኑ የብሔራዊ ቡድኑ አሰልጣኝን ውል አራዝሟል

የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች አሰልጣኝ ፍሬው ኃይለገብርኤል ለተጨማሪ ወራት ከብሔራዊ ቡድኑ ጋር የሚያቆየውን ውል ፌዴሬሽኑ አራዝሞለታል።…