ባለፉት ዓመታት የውጭ ሀገር አሰልጣኝ አልበረክትለት ያለው ቅዱስ ጊዮርጊስ አዲስ አሰልጣኝ ለመቅጠር እያጤነ መሆኑን ሰምተናል። በተከታታይ…
ዳንኤል መስፍን
“… የመጣሁበት መንገድ ይህ ይመስለኛል” – ደጉ ደበበ
ለብዙ እግርኳሰኞች ምሳሌ መሆን የሚችለው ደጉ ደበበ ከድረገፃችን ጋር ቆይታ አድርጓል። በሊጉ በወጥ አቋም በማሳየት እስካሁን…
“አውቅ ነበር ኋላውን ከፍተው እንደሚሄዱ፤ አስቤበት ነው የገባሁት” – አብዲሳ ጀማል
በውጤት ማጣት ሲንገዳገድ የቆየው አዳማ ከተማን በአስደናቂ ብቃቱ በሀዋሳ ከተማ ላይ ሦስት ጎሎችን በማስቆጠር ሐት ትሪክ…
“ዕድሎች ባገኝ ምሳሌ የምሆንባቸው አጋጣሚዎች ይፈጠራሉ” – ቴዎድሮስ በቀለ
በሀዲያ ሆሳዕና ተከታታይ ጨዋታዎች ላይ መሰለፍ የጀመረው እና በጥሩ አቋም ላይ የሚገኘው ግዙፉ ተከላካይ ቴዎድሮስ በቀለ…
“…እህቴ የልጅ እናት መሆኗን ለመግለፅ ነው” – ሚኪያስ መኮንን
ከጉዳት መልስ ወደ ትክክለኛው አቋሙ ለመመለስ እየጣረ የሚገኘው ወጣቱ የመስመር አጥቂ ሚኪያስ መኮንን አስደናቂውን ጎል ካስቆጠረ…
የስሑል ሽረው አንበል ወደ ወላይታ ድቻ ለማምራት ተስማምቷል
ለሁለተኛ ዙር የዝውውር እንቅስቃሴውን የጀመረው ወላይታ ድቻ የሽረውን አንበል ለማስፈረም ተስማምቷል። ከአንተነህ ጉጉሳ እና ደጉ ደበበ…
“…ሰውነትህ ደቃቃ ስለሆነ ሁሌም በአዕምሮህ መጫወት አለብህ ይለኛል” – ሀብታሙ ተከስተ
በፊት ከሚታወቅበት እንቅስቃሴው በተለየ ሁኔታ በብዙ መልኩ ተቀይሮ ብቅ ያለውና በዐፄዎቹ የእስካሁን ጉዞ ውስጥ ትልቅ አበርክቶ…
ወላይታ ድቻ የግራ መስመር ተከላካይ ለማስፈረም ተስማማ
የአንደኛው ዙር አጋማሽ ላይ ተጫዋች ለማስፈረም እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ወላይታ ድቻ የግራ መስመር ተከላካይ ለማስፈረም ተስማምቷል። ከዚህ…
” ከጎል መራቅ የለብኝም ብዬ አምናለሁ” ሙኽዲን ሙሳ
እድገቱ በየዓመቱ እየጨመረ የመጣው እና የአዕምሮ ፍጥነቱን ተጠቅሞ የአጨራረስ ብቃቱን እያስመለከተን ከመጣው ወጣቱ አጥቂ ሙኸዲን ሙሳ…
በዳኞቹ ላይ የተወሰነው ውሳኔ የደብዳቤ ለውጥ ተደረገበት
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ስምንተኛ ሳምንት ባህር ዳር ከተማ እና ሰበታ ከተማን ያገናኘው ጨዋታ ላይ ግድፈት…

