ሪፖርት | ከወራጅ ቀጠናው ለመራቅ የተደረገው ፍልሚያ አቻ ተጠናቋል

በሊጉ ለመቆየት ትልቅ ትርጉም የነበረው የድሬዳዋ ከተማ እና መቐለ 70 እንደርታ ጨዋታ 1-1 ተቋጭቷል።። ተከታታይ ሽነፈት…

ሪፖርት | ሀይቆቹ ከአደጋው ቀጠና የራቁበትን ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል

ሀዋሳ ከተማዎች አርባምንጭ ከተማን በእስራኤል እሸቱ ብቸኛ ጎል 1-0 በማሸነፍ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል። የድል ረሃብ ላይ…

ሪፖርት | አዳማ ከተማዎች ከስምንት ጨዋታዎች በኋላ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል

አዳማ ከተማ በስንታየሁ መንግሥቱ ብቸኛ ጎል ፈረሰኞቹን አሸንፎ ከወራጅ ቀጠናው ለመውጣት በሚደረገው ፉክክር አለሁ ብሏል። በተከታታይ…

ሪፖርት | የታፈሰ ሰለሞን ድንቅ ጎል ሀይቆቹን ባለ ድል አድርጓል

ሀዋሳ ከተማ ከወራቶች ቆይታ በኋላ ድሬደዋ ከተማን 1-0 በማሸነፍ ከወራጅ ቀጠናው የወጡበትን ውጤት አስመዝግበዋል። ድሬደዋ ከተማ…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻዎች ከድል ጋር ታርቀዋል

የሜዳ ለውጥ ተደርጎበት በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ የተከናወነው የጦና ንቦቹ እና የአዞዎቹ ጨዋታ በወላይታ ድቻ 2-1 አሸናፊነት…

ሪፖርት | ንግድ ባንክ እና ወልዋሎ ነጥብ ተጋርተዋል

በመጨረሻ ደቂቃ በተቆጠረ ጎል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የወልዋሎ ጨዋታ 2-2 አቻ በሆነ ውጤት ተጠናቋል። ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | የአማኑኤል ኤርቦ ብቸኛ ጎል ፈረሰኞቹን ባለ ድል አድርጓል

በ28ኛ ሳምንት የረፋድ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ ኤሌትሪክን 1-0 በመርታት ሦስተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል። ኢትዮ ኤሌክትሪኮች…

ሪፖርት | በሊጉ ለመቆየት ጥረት የሚያደርጉ ቡድኖችን ያገናኘው ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል

በ28ኛ ሳምንት መጀመርያ ቀን ቀዳሚ የሆነው የአዳማ ከተማ እና የመቐለ 70 እንደርታ ጨዋታ ያለ ጎል በአቻ…

ሚሊዮን ሰለሞን ከክለቡ ጋር አይገኝም

ኢትዮጵያ መድን በተከላካዩ ጉዳይ ደብዳቤ አውጥቷል። ባሳለፍነው ዓመት የዝውውር መስኮቱ አጋማሽ ላይ ከሀዋሳ ከተማ የስድስት ወር…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን በድል ጎዳናው ቀጥሏል

የሊጉ መሪ ኢትዮጵያ መድን አርባምንጭ ከተማን 2ለ0 አሸንፎ ተከታታይ ሦስተኛ ድል በማስመዝገብ ልዩነቱን ወደ 11 ነጥቦች…