በጠንካራ የመከላከል አቅማቸው ታግዘው ኢትዮጵያ ቡናዎች አዳማ ከተማዎችን 2-0 በመርታት የሊጉን መሪ መከተላቸውን ተያይዘውታል። ኢትዮጵያ ቡናዎች…
ዳንኤል መስፍን
ሪፖርት | ሲዳማ ቡናዎች ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል
ቁጥሩ ከፍተኛ የሆነ ደጋፊዎች የታደሙበት የሲዳማ ቡና እና የወላይታ ድቻ ጨዋታ የማይክል ኪፕሩቭል ብቸኛ ጎል ሲዳማን…
ሪፖርት | ሙከራ አልባው ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል
እንደ ተጠባቂነቱ ያልነበረው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የባህር ዳር ከተማ ጨዋታ 0-0 ተቋጭቷል። ባለፈው ሳምንት አቻ…
ሪፖርት | ከወራጅ ቀጠናው ለመራቅ የተደረገው ፍልሚያ አቻ ተጠናቋል
በሊጉ ለመቆየት ትልቅ ትርጉም የነበረው የድሬዳዋ ከተማ እና መቐለ 70 እንደርታ ጨዋታ 1-1 ተቋጭቷል።። ተከታታይ ሽነፈት…
ሪፖርት | ሀይቆቹ ከአደጋው ቀጠና የራቁበትን ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል
ሀዋሳ ከተማዎች አርባምንጭ ከተማን በእስራኤል እሸቱ ብቸኛ ጎል 1-0 በማሸነፍ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል። የድል ረሃብ ላይ…
ሪፖርት | አዳማ ከተማዎች ከስምንት ጨዋታዎች በኋላ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል
አዳማ ከተማ በስንታየሁ መንግሥቱ ብቸኛ ጎል ፈረሰኞቹን አሸንፎ ከወራጅ ቀጠናው ለመውጣት በሚደረገው ፉክክር አለሁ ብሏል። በተከታታይ…
ሪፖርት | የታፈሰ ሰለሞን ድንቅ ጎል ሀይቆቹን ባለ ድል አድርጓል
ሀዋሳ ከተማ ከወራቶች ቆይታ በኋላ ድሬደዋ ከተማን 1-0 በማሸነፍ ከወራጅ ቀጠናው የወጡበትን ውጤት አስመዝግበዋል። ድሬደዋ ከተማ…
ሪፖርት | ወላይታ ድቻዎች ከድል ጋር ታርቀዋል
የሜዳ ለውጥ ተደርጎበት በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ የተከናወነው የጦና ንቦቹ እና የአዞዎቹ ጨዋታ በወላይታ ድቻ 2-1 አሸናፊነት…
ሪፖርት | ንግድ ባንክ እና ወልዋሎ ነጥብ ተጋርተዋል
በመጨረሻ ደቂቃ በተቆጠረ ጎል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የወልዋሎ ጨዋታ 2-2 አቻ በሆነ ውጤት ተጠናቋል። ኢትዮጵያ…
ሪፖርት | የአማኑኤል ኤርቦ ብቸኛ ጎል ፈረሰኞቹን ባለ ድል አድርጓል
በ28ኛ ሳምንት የረፋድ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮ ኤሌትሪክን 1-0 በመርታት ሦስተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል። ኢትዮ ኤሌክትሪኮች…

