” ጨዋታ ለማረፍ ብዬ ካርድ አልመለከትም ” ዳንኤል ደምሴ

በኃይል አጨዋወቱ የሚታወቀው የተከላካይ አማካዩ ዳንኤል ደምሴ ከዚህ ጋር በተያያዘ ስለሚቀርብበት ስሞታ፣ ስለ አጨዋወቱ፣ ተጫዋቾች እና…

የወልቂጤው አሰልጣኝ ድሬዳዋ አይገኙም

የወልቂጤ ከተማው ዋና አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው ድሬዳዋ አይገኙም። አሰልጣኝ ደግአረገ በአስራ ዘጠነኛው ሳምንት ወልቂጤ በሀዲያ ሆሳዕና…

“ይህ የመጨረሻዬ አይደለም…” – ቸርነት ጉግሳ

በአስደናቂ አቋም ላይ ከሚገኘው ፈጣኑ የወላይታ ድቻ የመስመር አጥቂ ቸርነት ጉግሳ ጋር ቆይታ አድርገናል። ዕድገቱ ፈጣን…

ወላይታ ድቻ እና ኮቪድ ምርመራ ውጤት…

በድሬዳዋ እየተካሄደ በሚገኘው የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ በኮቪድ ምክንያት ክፉኛ እየተቸገረ የሚገኘው ወላይታ ድቻ የዛሬው የምርመራ ውጤት…

“የትናንትናው ጨዋታ ለመካስ የገባሁበት ነበር” አስቻለው ታመነ

በሸገር ደርቢ ቅዱስ ጊዮርጊስ ባለ ድል ያደረገችውን ጎል ያስቆጠረው አስቻለው ታመነ በተለያዩ ጉዳዩች ዙርያ አስተያየቱን አጋርቶናል።…

የድሬዳዋ የምርመራ ውጤት አሁንም ማወዛገቡን ቀጥሏል

በኮቪድ ምክንያት አስራ ስምንት ዳኞች ተይዘዋል በማለት በተሰጠው ውጤት የተጠራጠሩት ዳኞች ሀረማያ ዩኒቨርስቲ ሲሄዱ ውጤቱ ሌላ…

” አንድነት፣ ፍላጎት፣ መተሳሰብ እና ተነሳሽነት የቡድናችን ጥንካሬ ነበር” – አቡበከር ወንድሙ (አዲስ አበባ ከተማ)

አቡበከር ወንድሙ ይባላል። ተወልዶ ያደገው አዲስ አበባ ፉሪ አካባቢ ነው። በታዳጊነቱ ከትምህርት ቤት ውድድር ጅማሮውን ያደረገው…

“የከፍተኛ ሊግ ውድድር ምን እንደሚፈልግ ማወቄ ጠቅሞኛል”- አሰልጣኝ እስማኤል አበቡከር

አዲስ አበባ ከተማን ዳግም ወደ ፕሪምየር ሊጉ እንዲመለስ ካስቻለው አሰልጣኝ እስማኤል አቡበከር ጋር ቆይታ አድርገናል። እስማኤል…

“የዓለም ፍፃሜ፤ የህይወቴ ፍፃሜ አድርጌ ነበር የወሰድኩት” – አሰልጣኝ ሥዩም ከበደ

በ18ኛው ሳምንት ከባህር ዳር ከተማ ጋር በነበረው ወሳኝ ጨዋታ ቡድናቸውን በኮቪድ ምክንያት ያልመሩት አሰልጣኝ ሥዩም ከበደ…

ሙሉ ዘጠና ደቂቃ በአጥቂነት የተጫወቱት ሁለቱ ግብ ጠባቂዎች ይናገራሉ…

በአስገዳጅ ሁኔታ ከሚናቸው ውጭ ሙሉ ዘጠና ደቂቃ በአጥቂነት ከተጫወቱት ሁለቱ ግብጠባቂዎች መክብብ ደገፋ እና አብነት ይስሐቅ…