የ2018 የውድድር ዘመን ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በአዲስ አበባ እና ሀዋሳ ላይ ሲጀመር በአዲስ አበባ…
ማቲያስ ኃይለማርያም
መቐለ 70 እንደርታዎች የነባሮችን ውል አራዝመዋል
ምዓም አናብስት የአምስት ወጣት ተጫዋቾች ውል አራዝመዋል። አዳዲስ ተጫዋቾች በማስፈረም እንዲሁም የነባሮችን ውል በማደስ በዝውውር መስኮቱ…
መቐለ 70 እንደርታ ሁለት ተጫዋቾች ለማስፈረም ተስማምቷል
ምዓም አናብስት ከቀናት በፊት ለማስፈረም ከተስማማሙት ተጫዋች ጋር ሲለያዩ ሁለት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። በመጀመርያው ሳምንት…
ኢትዮጵያውያን ዳኞች የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ጨዋታ ይመራሉ
የወቅቱን የሊጉ ኮከብ ጨምሮ አራት ኢትዮጵያውያን ዳኞች የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ጨዋታ ይመራሉ። አራት ኢትዮጵያውያን ኢንተርናሽናል ዳኞች…
ምዓም አናብስት አጥቂውን ለማስፈረም ተስማምተዋል
ባለፈው ዓመት በአዳማ ከተማ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ መቐለ 70 እንደርታ ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሷል። በመቀመጫ ከተማቸው…
መቐለ 70 እንደርታ ሁለገቡን ተጫዋች ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል
ባለፈው ዓመት ከዐፄዎቹ ጋር ቆይታ የነበረው ተጫዋች ምዓም አናብስትን ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሷል። በዝውውር መስኮቱ ሱሌይማን ሐሚድ፣…
መቐለ 70 እንደርታ የመስመር ተጫዋቹን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል
ባለፉት ሁለት ዓመታት ከአዞዎቹ ጋር ቆይታ የነበረው ተጫዋች ምዓም አናብስትን ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሷል። በዝውውር መስኮቱ ሱሌይማን…
ወልዋሎ የመሃል ተከላካዩን ለማስፈረም ተስማማ
በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በሸገር ከተማ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ ቢጫዎቹ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል። በዝውውር መስኮቱ በርከት…
ሽረ ምድረ ገነት ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል
ጋናዊው ግብ ጠባቂ ሽረ ምድረ ገነትን ለመቀላቀል ተስማምቷል። በአሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐየ የሚመሩት እና በዝውውር መስኮቱ በርከት…
ሲዳማ ቡናዎች የመሃል ተከላካዩን ለማስፈረም ተስማምተዋል
ባለፈው የውድድር ዓመት በከፍተኛ ሊጉ ንብ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ አሳዳጊ ክለቡ ተመልሷል። ቅድመ ዝግጅታቸውን በሀዋሳ…

