ስሑል ሽረዎች የነባር ተጫዋቾች ውል አራዘሙ

አስራ አንድ ተጫዋቾች ከስሑል ሽረ ጋር ለመቀጠል ተስማምተዋል። ቀደም ብለው ወደ ዝውውሩ በመግባት አምስት ተጫዋቾችን ለማስፈረም…

ወልዋሎዎች ሁለት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማሙ

ሁለት ተጫዋቾች ቢጫዎቹን ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሰዋል። ቀደም ብለው በረከት አማረ፣ ሰለሞን ጌታቸው እና ጋናዊው ቃሲም ራዛቅን…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ አጥቂ ለማስፈረም ከጫፍ ደርሷል

በፋሲል ከነማ የእስካሁኑን የእግርኳስ ህይወቱን ያሳለፈው አጥቂ ወደ አዲስ አዳጊዎቹ ሊያመራ ነው። ከአንድ ዓመት ቆይታ በኋላ…

መቐለ 70 እንደርታዎች የሁለት ተጫዋቾች ዝውውር አገባደዱ

ምዓም አናብስት ስብስባቸውን በማጠናከሩ ቀጥለዋል። አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሀዬን በመንበሩ የሾሙት መቐለ 70 እንደርታዎች በቀጣዩ ዓመት ለሚሳተፉበት…

ስሑል ሽረ ሦስት ተጫዋቾች ለማስፈረም ተስማምቷል

ስሑል ሽረዎች ሦስት ተጫዋቾች ወደ ስብስባቸው ለመቀላቀል ተስማምተዋል። ቀደም ብለው ጋናዊው ተከላካይ ሱሌይማን መሐመድና ዩጋንዳዊው አጥቂ…

ሰለሞን ሀብቴ ወደ ምዓም አናብስት ለመመለስ ተስማማ

መቐለ 70 እንደርታ የቀድሞው ተጫዋቹን ለማስፈረም ሲስማማ የነባር ተጫዋቾች ውል አራዝሟል። ቀደም ብለው የቦና ዓሊን ዝውውር…

ቦና ዓሊ ወደ ምዓም አናብስት ለመቀላቀል ተስማምቷል

መቐለ 70 እንደርታዎች የፊት መስመር ተጫዋቹን ለማስፈረም ተስማምተዋል። ቀደም ብለው አራት ተጫዋቾች ለማስፈረም የተስማሙት መቐለ 70…

ዩጋንዳዊው አጥቂ ስሑል ሽረ ተቀላቀለ

ዩጋንዳዊው የፊት መስመር ተጫዋች የስሑል ሽረ ሁለተኛ ፈራሚ ሆኗል። ቀደም ብለው ጋናዊው የመሀል ተከላካይ መሐመድ ሱሌይማን…

በረከት አማረ ወደ አሳዳጊ ክለቡ ለመመለስ ተስማማ

ወልዋሎዎች የቀድሞ ግብ ጠባቅያቸው ለማስፈረም ተስማምተዋል። ያለፉት አራት የውድድር ዓመታት በኢትዮጵያ ቡና ቆይታ የነበረው በረከት አማረ…

አሸናፊ ሀፍቱ ከእናት ክለቡ ጋር ይቆያል

መቐለ 70 እንደርታ የመስመር ተጫዋቹን ውል ለማራዘም ተስማማ። መቐለ 70 እንደርታ የመስመር ተጫዋቹ አሸናፊ ሀፍቱን ለተጨማሪ…