መረጃዎች | 22ኛ የጨዋታ ቀን

የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በምስራቁ የሀገራችን ክፍል ድሬዳዋ የሚያደርገውን ቆይታ የሚያስጀምሩ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው…

ፈረሰኞቹ ቅጣት ተላልፎባቸዋል

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግን በበላይነት የሚመራው አካል በ5ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ ታይተዋል ባላቸው የዲሲፕሊን ግድፈቶች ላይ ውሳኔዎችን…

መረጃዎች | 18ኛ የጨዋታ ቀን

የ5ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን የመጀመሪያ ጨዋታን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! የጨዋታ ሳምንቱን ተጠባቂ ፍልሚያ የተመለከተ ሰፊ ዘገባ…

መረጃዎች | 17ኛ የጨዋታ ቀን

የ5ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ የጨዋታ በፊት መረጃዎች እንደሚከተለው አሰባስበናል። ሀዋሳ ከተማ ከ ድሬዳዋ…

ቡናማዎቹ በዛሬው ጨዋታ በዋና አሠልጣኛቸው አይመሩም

አሠልጣኝ ተመስገን ዳና በዛሬው ጨዋታ ቡድናቸውን እንደማይመሩ ታውቋል። የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአራተኛ ሳምንት ጨዋታዎች እየተከናወኑ…

ሲዳማ ቡና አሠልጣኝ ሾሟል

ወንድማገኝ ተሾመን ያሰናበተው ሲዳማ ቡና በምትኩ አዲስ አሠልጣኝ ማግኘቱን ሶከር ኢትዮጵያ አረጋግጣለች። በተጠናቀቀው ቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር…

ለእግርኳስ ብሎ የዩኒቨርስቲ ትምህርቱን ካቋረጠው የጎል አዳኙ እስማኤል ኦሮ-አጎሮ ጋር የተደረገ ቆይታ

👉”ዋና አርዐያዬ ቤልጄማዊው አጥቂ ሮሜሉ ሉካኩ ነው” 👉”እዚህ ኢትዮጵያ ሀገሬ ቶጎ እንዳለው ነው ምቾት የሚሰማኝ” 👉”ቤት…

ሪፖርት| ኢትዮጵያ መድን ከለገጣፎ ሦስት ነጥብ እና ሦስት ጎል ሸምቷል

ኢትዮጵያ መድን አብሮት ወደ ሊጉ ያደገውን ለገጣፎ ለገዳዲ 4ለ1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ባሳለፍነው ሳምንት አርባምንጭ ከተማን…

ሪፖርት | በሦስት ደቂቃዎች ልዩነት የተቆጠሩ ሁለት ግቦች ድቻ እና ኤሌክትሪክን አቻ አለያይተዋል

ወላይታ ድቻ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ በመጀመሪያው አጋማሽ ባስቆጠሩት አንድ አንድ ጎል አንድ ነጥብ ተጋርተው ወጥተዋል። ፋሲል…

መረጃዎች | 10ኛ የጨዋታ ቀን

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ ከቀትር በኋላ የሚደረጉ የሦስተኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው…