አሠልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ ረዳት አግኝተዋል

ሠራተኞቹ ዋና አሠልጣኛቸው ገብረክርስቶስ ቢራራን እንዲያግዙ ሁለት ረዳቶችን መቅጠራቸው ታውቋል። በ2014 የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 8ኛ…

ወልቂጤ ከተማ የቅሬታ ደብዳቤ ለፌዴሬሽኑ አስገብቷል

ወልቂጤ ከተማዎች በክረምቱ እንዳስፈረሙት የገለፁት ተከላካይ ወደ ባህር ዳር ከተማ ማምራቱን ተከትሎ የቅሬታ ደብዳቤ ለኢትዮጵያ እግርኳስ…

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ እና ሴቶች ከፍተኛ ሊግ ውድድሮች የሚጀመሩበት ጊዜ ታውቋል

የ2015 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ እና ከፍተኛ ሊግ ውድድሮች የሚጀመሩባቸውን ጊዜያት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን…

ወልቂጤ ከተማ ከሞደርን ጋዳፊ አማካይ ለማስፈረም ከጫፍ ደርሷል

ወልቂጤ ከተማ በአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ ውድድር ላይ ከተሳተፈው የዩጋንዳው ክለብ ሞደርን ጋዳፊ አማካይ ለማስፈረም ተቃርቧል።…

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ እና አንደኛ ሊግ ውድድር የሚጀምርበት ቀን ይፋ ሆነ

የ2015 የኢትዮጵያ ወንዶች ከፍተኛ ሊግ እና አንደኛ ሊግ የውድድር መጀመርያ ቀን እና የዕጣ ማውጣት መርሐ ግብር…

የክለቦች የውድድር ዘመን ዳሰሳ | ባህር ዳር ከተማ

የሊጉ ጅማሮ መቃረቢያ ላይ የአሠልጣኝ ለውጥ ያደረገው ባህር ዳር ከተማ በመቀመጫ ከተማው የሚጀምረውን የፕሪምየር ሊግ ጉዞ…

የክለቦች የውድድር ዘመን ዳሰሳ | ድሬዳዋ ከተማ

ያለፉትን የውድድር ዓመታት በደረጃ ሰንጠረዡ የታችኛው ፉክክር ራሱን ሲያገኝ የነበረው ድሬዳዋ ከተማ የዘንድሮውን የሊግ ውድድር ሊቀርብ…

Continue Reading

መቻል የነገውን የፍፃሜ ጨዋታ ያደርጋል

”አመራሮች አቅጣጫ እስከሚያስተላልፉልን እና ውሳኔ እስከምናገኝ ድረስ በፍፃሜው ጨዋታ አንሳተፍም” ሲል ቅሬታውን በትናንትናው ዕለት የገለፀው መቻል…

መቻል ”አመራሮች አቅጣጫ እስከሚያስተላልፉልን እና ውሳኔ እስከምናገኝ ድረስ በፍፃሜው ጨዋታ አንሳተፍም” ሲል ቅሬታውን ገለፀ

በአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ውድድር ለፍፃሜ የደረሰው መቻል ቅሬታውን ለሶከር ኢትዮጵያ ልኳል። በመዲናችን አዲስ አበባ በደማቅ…

ብርቱካናማዎቹ አጥቂ ለማስፈረም ከጫፍ ደርሰዋል

በአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ ውድድር ላይ ጥሩ እንቅስቃሴ እያደረገ የሚገኘው አጥቂ ድሬዳዋ ከተማን ለመቀላቀል ከጫፍ ደርሷል።…