“…አትፈፅሙም ብሎ በጉልበት የሚገዳደረን አካል ካለ ትተን እንሄዳለን።” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

የአክሲዮን ማኅበሩ የቦርድ ሰብሳቢ ከሰሞኑ መነጋገሪያ የሆነውን ጉዳይ በተመለከተ እየሰጡ በሚገኙበት ሰዓት የአፈፃፀም ሂደቱን በተመለከተ ያሉት…

“በ2 ክለቦች እና በ10 ተጫዋቾች ሌላ ምርመራ እየተደረገ ነው”

በአራት ክለቦች እና በ16 ተጫዋቾች ላይ ከተደረገው ውሳኔ በተጨማሪ በሌሎች 2 ክለቦች እና በ10 ተጫዋቾች ከፍተኛ…

“በምርመራው ሂደት ሦስት ጋዜጠኞች ስማቸው ተይዟል” አቶ ክፍሌ ሰይፈ

የክለቦች የፋይናንስ አስተዳደርን በተመለከተ ማብራሪያ ሲሰጥ ሦስት የሀገራችን ጋዜጠኞች በዚህ ህገወጥ የዝውውር ክፍያ ስማቸው እንደተገኘ ተገልጿል።…

“መሬት ሸጬ ነው ያለን ተጫዋች አለ” አቶ ክፍሌ ሰይፈ

የክለቦች የፋይናንስ አስተዳደርን በተመለከተ በአሁኑ ሰዓት መግለጫ እየተሰጠ ይገኛል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር ከቀናት በፊት…

መቻል ይግባኝ ጠይቋል

መቻል ስፖርት ክለብ ለኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ ደብዳቤ ማስገባቱ ታውቋል። በያዝነው ሳምንት የመጀመሪያ ቀን…

የተቀጡ ተጫዋቾች የ20ኛ ሳምንት ጨዋታ ማድረግ ይችላሉ?

በፋይናንስ አሰራር ተቆጣጣሪ ኮሚቴ ጠንከር ያለ ቅጣት የተጣለባቸው የአራት ክለቦች 15 ተጫዋቾች የ20ኛ ሳምንት ጨዋታ ማከናወን…

ሁለቱ የሀገራችን ኢንስትራክተሮች በላይቤሪያ ስልጠና እየሰጡ ነው

በሁለቱ ፆታዎች የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተር የሆኑት አብርሃም መብራቱ እና ሰላም ዘርዓይ በምዕራብ አፍሪካዊቷ ሀገር የአሠልጣኞች ስልጠና…

የሊጉ የበላይ አካል አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ሊያደርግ ነው

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር 6ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤውን ከቀናት በኋላ ያከናውናል። ከተመሰረተ አምስት ዓመታት ያስቆጠረው…

ሉሲዎቹ የአቋም መለኪያ ጨዋታ ያደርጋሉ

የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ አስቀድሞ የወዳጅነት ጨዋታ እንደሚያደርግ ፌዴሬሽኑ አስታውቋል። አሰልጣኝ ዮሴፍ ገብረወልድን…

ሪፖርት | ኤሌክትሪክ ከ540 ደቂቃዎች በኋላ ወደ ድል የተመለሰበትን ውጤት ከሲዳማ ቡና አግኝቷል

በ162 ሰከንዶች ልዩነት የተቆጠሩት የናትናኤል ገብረጊዮርጊስ ሁለት ግቦች ኢትዮ ኤሌክትሪክን ከስድስት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል መልሰዋል።…