ጎፈሬ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ስምምነት ፈፀሙ

አዲሱ የሊጉ ክለብ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከሀገር በቀሉ የትጥቅ አምራች ተቋም ጎፈሬ ጋር የሦስት ዓመት ስምምነት ፈፅሟል።…

ከነዓን ማርክነህ በይፋ መከላከያን ተቀላቅሏል

ከመከላከያ ጋር ቅድመ ስምምነት ፈፅሞ የነበረው ከነዓን ማርክነህ በይፋ የጦሩ ተጫዋች ሆኗል። በዝውውር ገበያው የነቃ ተሳትፎ…

ፋሲል ተካልኝ የመከላከያ አሠልጣኝ ሆነ

በዝውውር መስኮቱ ንቁ ተሳትፎ እያደረገ የሚገኘው መከላከያ የቀድሞ ተጫዋቹን በአሠልጣኝነት ሾመ። ለቀጣይ ዓመት ቡድኑን እያዋቀረ የሚገኘው…

ጦሩ የተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾቹን ውል አድሷል

ከደቂቃዎች በፊት የወሳኝ ተከላካዮቹን ውል ያራዘመው መከላከያ የሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾቹን ውልም ማራዘሙ ታውቋል። በቅርቡ ዋና አሠልጣኙን…

መከላከያ የሁለት ወሳኝ ተጫዋቾችን ውል አድሷል

በትናንትናው ዕለት በይፋ በዝውውሩ መሳተፍ የጀመረው መከላከያ የሁለት ነባር ተጫዋቾቹን ውል አድሷል። በረከት ደስታ፣ ሳሙኤል ሳሊሶ፣…

አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት ከሀድያ ሆሳዕና ጋር ለመለያየት የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገቡ

ከነገ ጀምሮ በረዳት አሰልጣኙ ያሬድ ገመቹ መሪነት ወደ ዝውውር ለመግባት በዛሬው ዕለት በቦርድ ስብሰባ ውሳኔን ያሳለፈው…

ሀብታሙ ታደሠ ባህር ዳር ከተማን ተቀላቅሏል

በአሠልጣኝ አብርሃም መብራቱ የሚመሩት ባህር ዳር ከተማዎች አራተኛ ፈራሚያቸውን አግኝተዋል። እስከ ዛሬ ፍፁም ጥላሁን ፣ ዱሬሳ…

ምንይሉ ወንድሙ ወደ ቀድሞ ቤቱ ተመልሷል

የሦስት ተጫዋቾችን ዝውውር ያገባደደው እና ከአንድ ተጨማሪ ተጫዋች ጋር ቅድመ ስምምነት የፈፀመው መከላከያ አጥቂ የግሉ አድርጓል።…

የዋልያዎቹ ተጋጣሚ የመጨረሻ ስብስቧን ይፋ አድርጋለች

ሐምሌ 15 እና 21 በቻን ማጣሪያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን የሚገጥሙት ደቡብ ሱዳኖች የመጨረሻ ስብስባቸውን ይፋ አድርገዋል።…

መከላከያ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ

ከሰዓታት በፊት ወደ ዝውውሩ የገቡት ጦረኞቹ ሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾችን አክለዋል፡፡ በዛሬው ዕለት ወደ ዝውውር ገበያው ጎራ…