ከፍተኛ ሊግ | መከላከያ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ

የከፍተኛ ሊጉ ተሳታፊ መከላከያ ሁለት ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል፡፡ ግብ ጠባቂው ምህረትአብ ገብረህይወት የመከላከያ አዲሱ ፈራሚ…

ስሑል ሽረ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ

ባለፈው ሳምንት ወደ ዝውውር የገባው ስሑል ሽረ ሁለት ተጫዋች አስፈርሟል፡፡ ደሳለኝ ደባሽ ወደ ቀድም ክለቡ የሚመልሰውን…

የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ በኢትዮጵያዊው ዳኛ ይመራል

ሞሮኮ ላይ የሚካሄደውን የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ኢትዮጵያዊው ኢንተርናሽናል ዳኛ በዓምላክ ተሰማ ይመራዋል፡፡ ግንቦት ላይ…

ኢትዮጵያ ቡናዎች ከነገ ጀምሮ ወደ ዝግጅት ይገባሉ

ኢትዮጵያ ቡናዎች ቅዳሜ የ2013 ዝግጅታቸውን ይጀምራሉ፡፡ አዲስ የውል አሰራርን ለተጫዋቾች በማቅረብ የረጅም ጊዜ ኮንትራት በመስጠት ብቅ…

የሴቶች ገፅ | ባለ ክህሎቷ አማካይ ቅድስት ቦጋለ

በኢትዮጵያ ሴቶች እግርኳስ ውስጥ ድንቅ ክህሎት አላቸው ከሚባሉት መካከል ነች። ብዙሀኑ የስፖርት ቤተሰቦች በደደቢት ስትጫወት አውቀዋታል።…

ናይጄሪያዊው አጥቂ በዛሬው ዕለት ከመቐለ ጋር ለመቀጠል ፊርማውን አኖረ

ኦኪኪ አፎላቢ በዛሬው ዕለት ለተጨማሪ አመት በመቐለ 70 እንደርታ ለመቆየት ፊርማውን አኑሯል፡፡ በ2010 ከጅማ አባጅፋር ጋር…

አዳማ ከተማ በርካታ ተጫዋቾችን በሙከራ ተመልክቶ ሊያስፈርም ነው

የፋይናንስ ችግሮቹን ለመቅረፍ ከሰሞኑ እንቅስቃሴ እያደረገ የሚገኘው አዳማ ከተማ ለማስፈረም የተስማማቸው ተጫዋቾችን ጨምሮ በቅርቡ በሙከራ ጨዋታ…

ከፍተኛ ሊግ | መከላከያ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈረመ

ዮሐንስ ሳህሌን በዋና አሰልጣኝነት የቀጠሩት መከላከያዎች ሦስት ተጫዋቾች አስፈርመዋል፡፡ በከፍተኛ ሊጉ ተወዳዳሪ የሆኑት መከላከያዎች ከወራት አሰልጣኝ…

ሰበታ ከተማን ለማሰልጠን ስምንት አሰልጣኞች ተፋጠዋል

ሰበታ ከተማዎች በያዝነው ሳምንት መጨረሻ አዲሱን የክለቡ አሰልጣኝ ይፋ የሚያደርጉ ሲሆን ለዚህም ሹመት ስምንት አሰልጣኞች ታጭተዋል፡፡…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | የሴናፍ ዋቁማ ማረፊያ ታውቋል

ሴናፍ ዋቁማ ለመከላከያ ለመጫወት ፊርማዋን አኑራለች፡፡ ከጥሩነሽ ዲባባ አካዳሚ የተገኘችውና ያለፉትን ሦስት ዓመታት በአዳማ ከተማ የነገሰችው…