ዛሬ በውል ማደስ እና አዲስ ተጫዋቾች በማስማማት ተጠምደው የዋሉት ሲዳማ ቡናዎች የአጥቂ አማካዩ ዳዊት ተፈራን ለመቆየት…
ቴዎድሮስ ታከለ
ወላይታ ድቻ ሦስት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማማ
ቀደም ብለው አራት ወጣት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማምተው የነበሩት ወላይታ ድቻዎች ሁለት የቀድሞ ተጫዋቾቻቸውን እና ግብ ጠባቂ…
ሲዳማ ቡና አራተኛ ተጫዋቹን ለማስፈረም ተስማማ
ወጣቱ የአማካይ መስመር ተጫዋች የሆነው ተመስገን በጅሮንድ ለሲዳማ ቡና ለመፈረም ተስማማ፡፡ የቀድሞው የሺንሺቾ እና ደደቢት ተጫዋች…
ሰበታ ከተማ የወሳኝ ተከላካዩን ውል አራዘመ
ተከላካዩ አንተነህ ተስፋዬ በሰበታ ለተጨማሪ ዓመታት ለመቆየት ተስማማ፡፡ የቀድሞው የአርባምንጭ ከተማ እና ሲዳማ ቡና የመሀል ተከላካይ…
በወልቂጤ ውለን ለማራዘም ተስማሞቶ የነበረው ጫላ ተሺታ አሁን ደግሞ ከሲዳማ ቡና ጋር ተስማምቷል
በወልቂጤ ከተማ ከሳምንታት በፊት ውሉን ለማራዘም ተስማምቶ የነበረው የመስመር አጥቂው ጫላ ተሺታ አሁን ደግሞ ለቀድሞ ክለቡ…
ፈቱዲን ጀማል ወደ ቀድሞ ክለቡ ዳግም ለመመለስ ተስማማ
የመሐል ተከላካዩ ፈቱዲን ጀማል ከአንድ ዓመት የኢትዮጵያ ቡና ቆይታ በኃላ ዳግም የቀድሞው ክለቡን ለመቀላቀል ተስማማ፡፡ 2010…
ፌዴሬሽኑ ከባየር ሙኒክ ጋር በመተባበር ለአሰልጣኞች ስልጠና ሰጥቷል
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከጀርመኑ ባየር ሙኒክ ጋር በመተባበር ዛሬ ማምሻውን በቪዲዮ አማካኝነት ለበርካታ የሀገራችን አሰልጣኞች…
አብርሃም መብራቱ ወይስ አዲስ አሰልጣኝ ?
‘የዓለም ዋንጫ እና የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች በጥቅምት ወር ይጀመራሉ’ ሲል ካፍ አስታውቋል። ዋልያዎቹስ ‘በእነዚህ ጨዋታዎች…
“ሁለቱ ወንድሞቼን አይቼ ነው እግርኳስ ተጫዋች የሆንኩት” ተስፈኛው ፀጋ ደርቤ
በከፍተኛ ሊጉ ኢትዮ ኤሌክትሪክን በፊት እና በመስመር አጥቂነት እያገለገለ የሚገኘው የኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ውጤት የሆነው…
ረጅም ጊዜ የዘለቀው የኢትዮጵያ ቡና እና ዩጋንዳዊው ተጫዋች ጉዳይ ዕልባት ሊያገኝ ከጫፍ ደርሷል
በ2010 ለኢትዮጵያ ቡና ለመጫወት ፈርሞ አንድም ጨዋታ ሳይጫወት ክለቡን የለቀቀው አማካዩ ቦባን ዚሪንቱሳ ከደመወዝ ክፍያ ጋር…