ሲዳማ ቡና የአማካይ ተጫዋቹ ውልን አራዘመ

የተከላካይ አማካዩ ብርሀኑ አሻሞ በሲዳማ ቡና ውሉን ለማራዘም ከስምምነት ደርሷል፡፡ ከቀናት በፊት የፍቅሩ ወዴሳ፣ ግሩም አሰፋ…

ሲዳማ ቡና የቀድሞ ተጫዋቹን ለማስፈረም ከጫፍ ደርሷል

ሲዳማ ቡና የፍቅሩ ወዴሳ፣ ግሩም አሰፋ እና ይገዙ ቦጋለን ውል ሲያራዝም ለወልቂጤ ከተማ አሳልፎ ሰጥቶት የነበረውን…

ፋሲል ከነማ አማኑኤል ዮሐንስን ዝውውር አጠናቋል

አማኑኤል ዮሐንስ ዐፄዎቹን የተቀላቀለ አራተኛው ተጫዋች ሆኗል። ከወጣት ቡድን አድጎ በኢትዮጵያ ቡና ዘለግ ያለ ቆይታን ያደረገው…

ሀዋሳ ከተማ የሰባት ነባር ተጫዋቾችኝ ውል አድሷል

ሀዋሳ ከተማ የሰባት ነባር ተጫዋቾችን ውል ለተጨማሪ ዓመት አራዝሟል፡፡ አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረትን ከወራት በፊት በዋና አሰልጣኝነት…

ሲዳማ ቡና የአራት ተጫዋቾችን ውል ለማራዘም ተስማምቷል

ከሰሞኑ የአሰልጣኞቹን ውል ያደሰው ሲዳማ ቡና የአራት ወሳኝ ተጫዋቾቹን ውል ለተጨማሪ ዓመት ለማራዘም ከስምምነት ደርሷል፡፡ የቀድሞው…

ሦስት ተጫዋቾች ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር አይቀጥሉም

በዝውውር ገበያው ላይ በንቃት ተሳትፎን እያደረጉ ካሉ ክለቦች መካከል አንዱ የሆነው ቅዱስ ጊዮርጊስ አዳዲስ ተጫዋቾች ከማስፈረም…

ሲዳማ ቡና የአሰልጣኞቹን ውል አራዘመ

ሲዳማ ቡና የዋና አሰልጣኙ ዘርዓይ ሙሉ እና የረዳቶቹን ውል ለተጨማሪ ዓመት አድሷል፡፡ በፕሪምየር ሊጉ ጠንካራ ከሆኑ…

ፋሲል የተጫዋቾቹን ውል ማደሱን ሲቀጥል ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተቃርቧል

ፋሲል ከነማ የሰዒድ ሀሰንን ውል ለማደስ ሲስማማ ይድነቃቸው ኪዳኔን የግሉ ለማድረግ ተቃርቧል። የያሬድ ባዬ፣ ሱራፌል ዳኛቸው…

ፋሲል ከነማ አዲስ ተጫዋች ሲያስፈርም የነባሮችን ውል አድሷል

ዐፄዎቹ የባህርዳር ከተማውን ግርማ ዲሳሳን ሲያስፈርሙ የሁለት ወሳኝ ተጫዋቾቹን ውል በአንፃሩ አራዝሟል፡፡ ክለቡ ወደ ቡድኑ የቀላቀለው…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ራሱን ማጠናከር ጀምሯል

ፈረሰኞቹ አዳዲስ ሁለት ተጫዋቾችን ያስፈረሙ ሲሆን የነባሮችንም ውል አራዝመዋል፡፡ የሲዳማ ቡናው የመስመር አጥቂ አዲስ ግደይ እና…