በጉዳት ረዘም ያለ ጊዜ ከሜዳ ርቆ የቆየው የሲዳማ ቡናው የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ወንድሜነህ ዓይናለም በክለቡ ለተጨማሪ…
ቴዎድሮስ ታከለ
ወጣቱ አጥቂ በጉዳት ሀዋሳን አያገለግልም
የሀዋሳ ከተማው የፊት መስመር ተጫዋች መስፍን ታፈሰ በጉዳት ለሀዋሳ ግልጋሎት አይሰጥም፡፡ በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መልካም እንቅስቃሴን…
“የወላይታ ድቻ ህጋዊ አሰልጣኝ እኔ ነኝ ” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ
ከወላይታ ድቻ ጋር ስልክ ዘግተው ጥለው ሄደዋል በሚል ክለቡ እንደተሰናበቱ የተገለፀው አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ አሁንም የወላይታ…
ወላይታ ድቻ ተጫዋቾችን አስጠነቀቀ
ሹም ሽሮችን እያደረገ የሚገኘው ወላይታ ድቻ ለሦስት የቡድኑ ተጫዋቾች የማስጠንቀቂያ ደብዳቤን ሰጠ፡፡ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤው የደረሳቸው ተጫዋቾች…
ድሬዳዋ ከተማ የቅሬታ ደብዳቤ ለፌዴሬሽኑ አስገባ
ድሬዳዋ ከተማ በስምንተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በቅዱስ ጊዮርጊስ የ3ለ2 ሽንፈት ካስተናገደበት ጨዋታ በኋላ “በደል ደርሶብናል”…
ከፍተኛ ሊግ | ሀላባ እና መከላከያ ነጥብ ሲጋሩ ነገሌ አርሲ እና የካ አሸንፈዋል
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ አምስተኛ ሳምንት ቀሪ ሦስት ጨዋታዎች ዛሬ ተከናውነው በምድብ ለ ሀላባ ከተማ ከ መከላከያ…
ወላይታ ድቻ በጊዜያዊ አሰልጣኝነት ይመራል
ዛሬ ከዋና አሰልጣኙ ገብረክርስቶስ ቢራራ እና ከክለቡ አመራሮች ጋር የተለያየው ወላይታ ድቻ ደለለኝ ደቻሳን ጊዜያዊ አሰልጣኝ…
ወላይታ ድቻ ከአሰልጣኙ ጋር ሲለያይ በርካታ አመራሮችንም አሰናብቷል
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በተደረጉ ስምንት ጨዋታዎች ባስመዘገበው ውጤት በሊጉ ግርጌ የሚገኘው ወላይታ ድቻ ከአሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 3-1 ባህር ዳር ከተማ
በስምንተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሲዳማ ቡና በሜዳው ከተከታታይ ሽንፈት በኃላ ባህርዳር ከተማን 3ለ1 ከረታ በኃላ…
ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ከተከታታይ ሽንፈት በኋላ ወደ ድል ተመለሰ
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ስምንተኛው ሳምንት ጨዋታ ሲዳማ ቡና በሜዳው ሀዋሳ ሰው-ሰራሽ ሜዳ ላይ ከተከታታይ ሽንፈት ማግስት…