​ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ | ወላይታ ድቻ ከነገው ጨዋታ በፊት የመጨረሻ ልምምዱን ዛሬ ሰርቷል

በአፍሪካ ኮንፌድሬሽን ዋንጫ ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው ወላይታ ድቻ ረቡዕ በሀዋሳ አለም አቀፍ ስታዲየም ከዛማሌክ ለሚያደርገው የአንደኛ…

​ታፈሰ ተስፋዬ ኢትዮ ኤሌክትሪክን ተቀላቀለ

አንጋፋው አጥቂ ታፈሰ ተስፋዬ ከአዳማ ከተማ ጋር በስምምነት በመለያየት በአንድ አመት ኮንትራት ኢትዮ ኤሌክትሪክን ተቀላቅሏል። በ2007…

​ከፍተኛ ሊግ | ደቡብ ፖሊስ መሪነቱን ሲያጠናክር ሻሸመኔ ከሜዳው ውጪ አሸንፏል 

በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የተስተካካይ መርሀ ግብሮች መካሄዳቸውን ቀጥለው ዛሬ ሁለት የምድብ ለ ጨዋታዎች ሲካሄዱ ደቡብ ፖሊስ…

” በሀዋሳ ከተማ በጣም ደስተኛ ነኝ ” ታፈሰ ሰለሞን

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 15ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ በእለተ ሐሙስ ሀዋሳ ከተማ የአምናውን ቻምፒዮን ቅዱስ ጊዮርጊስን አስተናግዶ…

​ሲዳማ ቡና ከአሰልጣኝ አለማየሁ አባይነህ ጋር ተለያየ

በውድድር ዘመኑ ደካማ አጀማመር ያደረገውና ቀስ በቀስ ራሱን አሻሽሎ ወደ ደረጃ ሰንጠረዡ ወገብ ከፍ ያለው ሲዳማ…

​ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ በግብ ተንበሻብሾ ወደ ድል ተመልሷል

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 15ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ዛሬ ሀዋሳ ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስን ያስተናገደው ሀዋሳ ከተማ ከሙሉ…

​ወላይታ ድቻ ለተጫዋቾቹ የማበረታቻ የገንዘብ ሽልማትን አበርክቷል

ወላይታ ድቻ በካፍ የቶታል ካፍ ኮንፌድሬሽን ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ ትላንት በሀዋሳ አለም አቀፍ ስቴዲየም የዛንዚባሩን ክለብ…

​ኮንፌድሬሽን ዋንጫ | ወላይታ ድቻ ዚማሞቶን በመርታት ወደ ቀጣዩ ዙር አልፏል

በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ተሳትፎውን እያደረገ የሚገኘው ወላይታ ድቻ የዛንዚባሩ ክለብ ዚማሞቶን ገጥሞ የመጀመሪያውን ጨዋታ ከሜዳው ውጭ…

ወላይታ ድቻ ከ ዚማሞቶ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

 ረቡዕ የካቲት 14 ቀን 2010 FT ወላይታ ድቻ 1-0 ዚማሞቶ 28′ ጃኮ አራፋት (ፍ) – ቅያሪዎች ▼▲…

Continue Reading

​” ጨዋታው ገና እንዳላለቀ ከተጫዋቾቼ ጋር ተነጋግረናል ” ዘነበ ፍሰሀ

በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው ወላይታ ድቻ በቅድመ ማጣርያ የመልስ ጨዋታ የዛንዚባሩ ዚማሞቶን ነገ 10:00…