በሳምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር መቻሎች በምንይሉ ወንድሙ ብቸኛ ግብ የጦና ንቦቹን 1ለዐ ረተዋል። በሳምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር መቻል…
ቶማስ ቦጋለ

መቻልን ከሚዲያው ጋር የማስተዋወቅ ሥራ ዛሬ ተከናውኗል
የመቻል ስፖርት ክለብ ወቅታዊ ሁኔታ እና የክለቡን ቀጣይ ዕቅድ በተመለከተ በክለቡ የሥራ አመራር ቦርድ መግለጫ ተሰጥቷል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ 2-1 ሌሶቶ
“የዛሬው ጨዋታ በወጣቶች ላይ ትኩረት ማድረግ እንዳለብን ያሳያል።” አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ “በዛሬው ጨዋታ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን…

ሪፖርት | ዋልያዎቹ አዞዎቹን ረተዋል
ዛሬ በተደረገው ሁለተኛ የአቋም መፈተሻ ጨዋታ ኢትዮጵያ በሁለተኛው አጋማሽ በተቆጠሩ ግቦች ሌሶቶን 2ለ1 ማሸነፍ ችላለች። 9…

የነገውን የወዳጅነት ጨዋታ የሚመሩት ዳኞች ታውቀዋል
ዋልያዎቹ ከአዞዎቹ ጋር የሚያደርጉትን የወዳጅነት ጨዋታ የሚመሩት ዳኞች ሲታወቁ ጨዋታውም ያለ ተመልካች እንደሚደረግ ተረጋግጧል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ…

አሰልጣኝ ገብረመድን ኃይሌ ለተጫዋቾች ጥሪ አቅርበዋል
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሌሶቶ ጋር ለሚያደርጋቸው ሁለት የወዳጅነት ጨዋታዎች ለ26 ተጫዋቾች ጥሪ ተደርጓል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን…
Continue Reading
ሪፖርት | ዐፄዎቹ ወደ መሪዎቹ ሊጠጉበት የሚችሉበትን ዕድል ሳይጠቀሙበት ቀርተዋል
አራት ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ ፋሲል ከነማ እና ሲዳማ ቡና አቻ ተለያይተዋል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ፋሲል ከነማ…

ሪፖርት | ኃይቆቹ በዓሊ ሱሌይማን ሦስት ግቦች ብርቱካናማዎቹን ረተዋል
ታፈሰ ሰለሞን እና ዓሊ ሱሌይማን በደመቁበት ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ድሬዳዋ ከተማን 3ለ1 አሸንፏል። በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ ወደ ድል ተመልሷል
በምሽቱ መርሐግብር አዳማዎች ከፍጹም የጨዋታ ብልጫ ጋር ሀምበርቾን 3ለ0 ረተዋል። በምሽቱ ጨዋታ ሀምበርቾ እና አዳማ ከተማ…

መቻል ለኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ቅሬታ አቅርቧል
መቻል እግርኳስ ክለብ የፕሪሚየር ሊጉ ውድድር አመራር እና ሥነስርዓት ኮሚቴ በአሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ ላይ ያስተላለፈውን ቅጣት…