ምሽት ላይ በተደረገው የስድስተኛ ሳምንት አራተኛ ጨዋታ ሠራተኞቹ በጌታነህ ከበደ ሁለት ግቦች ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2-1 መርታት…
ቶማስ ቦጋለ
ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል
ምሽት ላይ በተደረገው የስድስተኛ ሳምንት ሁለተኛ ጨዋታ ብርቱካናማዎቹ ቡናማዎቹን 3-1 በመርታት የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ሦስት ነጥብ…
ሰበታ ከተማ ዕግዱ ተነስቶለታል
ከተጫዋቾች የደመወዝ ክፍያ ጋር በተያያዘ የዕግድ ውሳኔ ተላልፎበት የነበረው ሰበታ ከተማ ጊዜያዊ መፍትሔ አግኝቷል። ከ2012 ጀምሮ…
ካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ | ዐፄዎቹ የሜዳቸውን ጨዋታ ያለግብ ፈፅመዋል
በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የሁለተኛ ዙር ማጣርያ የመጀመሪያ ጨዋታ ሴፋክሲያንን ያስተናገዱት ፋሲል ከነማዎች 0-0 ተለያይተዋል። በመጀመሪያው አጋማሽ በኳስ…
ከሴፋክሲያን የቡድን አባላት ጋር የተደረገ ቆይታ
👉”የመልሱን ጨዋታ የሚያቀልልን ውጤት እናስመዘግባለን” የሱፍ ከሬይ 👉”እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ሀገሮች የመጫወት ልምድ ስላለን ብዙም አንቸገርም”…
ወልቂጤ ከተማ የአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ አሸናፊ ሆነ
በስድስት ክለቦች መካከል ለሰባት ቀናት በባሕር ዳር ከተማ ሲደረግ የነበረው የአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ ፍጻሜውን አግኝቷል።…
Continue Reading
በአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ የፍጻሜ ተፋላሚዎች ተለይተዋል
ከቀትር በኋላ በተደረጉ ሁለት የአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ቡል እና ወልቂጤ ከተማ የፍፃሜ…
የአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ተፋላሚዎች ተለይተዋል
ዛሬ በአማራ ባንክ ጣና ዋንጫ የምድብ ሀ ሁለት ጨዋታዎች ተከናውነው ውድድሩ ወደ ግማሽ ፍፃሜ አምርቷል። ቡል…
“ጨዋታውን አላሸነፍንም ፤ ግን ካርቱም ላይ የመልስ ጨዋታ አለን” ፍሎረንት ኢቤንጌ
አመሻሽ ላይ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር በአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ የተፋለመው የሱዳኑ ክለብ አል-ሂላል አሠልጣኝ…
“የአፍሪካ እግርኳስ ያለበትን ደረጃ ለማሳየት እንሞክራለን” ፍሎራ ኢቤንጌ
ነገ 10 ሰዓት የሀገራችንን የቻምፒየንስ ሊግ ተወካይ ቅዱስ ጊዮርጊስ የሚገጥመው የአል-ሂላል አሠልጣኝ ፍሎራ ኢቤንጌ ከዝግጅት ክፍላችን…

