ሪፖርት| ተጠባቂው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

ዐፄዎቹና የጣና ሞገዶቹ ያደረጉት ጨዋታ በውድድር ዓመቱ ለሁለተኛ ጊዜ ጎል አልባ የአቻ ውጤት ተመዝግቦበታል። ዐፄዎቹ ከኋላ…

መረጃዎች | 95ኛ የጨዋታ ቀን

በሀዋሳ ከተማ ሁለተኛ የጨዋታ ሳምንቱ ላይ በደረሰው ሊጉ ነገ የሚደረጉ የ24ኛ ሳምንት የመክፈቻ መርሃግብሮች ዙርያ ተከታዩን…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ተከታታይ ድል አሳክተዋል

ባህር ዳር ከተማ በሀብታሙ ታደሰ ብቸኛ ግብ ድሬዳዋ ከተማን 1-0 በመርታት ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል። የጣና ሞገዶቹ…

መረጃዎች | 90ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከቀናት ዕረፍት በኃላ በ23ኛ ሳምንት ውድድር የሀዋሳ ከተማ ቆይታውን ጅማሮ የሚያበስሩትን ሁለት መርሐግብሮች…

የአሰልጣኞች አሰተያየት | ባህር ዳር ከተማ 2-1 ወልቂጤ ከተማ

“በዚህ ሰዓት ውጤቱ ነው ለእኛ ትልቅ ጉልበት” አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው “ባለቀ ሰዓት በተፈጠረው እና በተሻረው ጎል…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል

ብርቱ ፉክክር በተደረገበት የ19ኛው ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ በቸርነት ጉግሳ የፍጹም ቅጣት ምት ግቦች…

ሙጂብ ቃሲም ለወራት ከሜዳ ይርቃል

በቅርቡ የጣና ሞገዶቹን የተቀላቀለው አጥቂው ሙጂብ ቃሲም በህመም ምክንያት ለወራት ከሜዳ እንደሚርቅ ታውቋል። በትናትናው ምሽት ባህር…

ሪፖርት | ሀዲያ ሆሳዕና 13ኛ የአቻ ውጤቱን አስመዝግቧል

40 ጥፋቶች በተሠሩበት ጨዋታ የጣና ሞገዶቹ እና ነብሮቹ ያለ ግብ ተለያይተዋል። በምሽቱ መርሐግብር ባህር ዳር ከተማ…

መረጃዎች | 86ኛ የጨዋታ ቀን

22ኛ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይጀምራል። ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው ተሰናድተዋል። ወልቂጤ ከተማ ከ ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ እና ፈረሰኞቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ በአማኑኤል ኤርቦ የመጨረሻ ደቂቃ ግብ ከባህር ዳር ጋር 1ለ1 ተለያይቶ ነጥብ…