ሪፖርት | የጄሮም ፊሊፕ አስደናቂ ጎል ለባህርዳር ጣፋጭ ድል አስገኝቷል

ሁለቱን የውሀ ዳር ከተሞች ያገናኘው የጣናው ሞገድ እና ኃይቆቹ መርሐ-ግብር በባህርዳር ከተማ 1ለ0 አሸናፊነት ተጠናቋል። ሀዋሳዎች…

መረጃዎች| 50ኛ የጨዋታ ቀን

የ13ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ ይጀምራል። የጨዋታ ሳምንቱ መክፈቻ የሆኑ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።…

ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ በመጨረሻ ደቂቃ ግብ የጣናውን ሞገድ ሁለት ነጥብ አስጥለዋል

84 ደቂቃዎችን በጎዶሎ ተጫዋች በመጫወት ሲመሩ የቆዩት ድሬዳዋ ከተማዎች በመጨረሻ ደቂቃ ጎል ከባህርዳር ከተማ ጋር 1ለ1…

መረጃዎች | 47ኛ የጨዋታ ቀን

የ12ኛው ሳምንት ጨዋታዎች ነገም ይቀጥላሉ ፤ በዕለቱ የሚካሄዱትን መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ባህርዳር ከተማ ከ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 0-0 ቅዱስ ጊዮርጊስ

“የገጠምነው ጠንካራውን ጊዮርጊስ ነው።” አሰልጣኝ ደግአረግ ይግዛው “ቀናችን አይደለም ብዬ ልውሰደው።” አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የጣና ሞገዶቹ…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ እና ፈረሰኞቹ ያለ ያለ ጎል ጨዋታቸውን ፈጽመዋል

የዕለቱ ቀዳሚ የነበረው የባህርዳር ከተማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ ያለ ጎል 0ለ0 በሆነ የአቻ ውጤት ተቋጭቷል።…

መረጃዎች | 42ኛ የጨዋታ ቀን

11ኛ ሳምንት ላይ የደረሰው ሊጉ ነገ በሚደረጉ ሁለት መርሃግብሮች ሲቀጥል ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ባህርዳር…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 3-0 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

👉 “ከጨዋታ ጨዋታ ቡድናችን ላይ እድገት እያየን ነው።” አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው 👉 “ዓምና ከነበረን ነገር አንፃር…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ወደ ድል ተመልሰዋል

እጅግ ውብ እግር ኳስን ያስመለከተን የባህር ዳር ከተማ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጨዋታ በጣና ሞገዶቹ 3ለ0…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 3-0 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ባህር ዳር ከተማ ከአስደናቂ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ ጋር የዓምናውን ሻምፒዩን ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከረቱበት ጨዋታ መጠናቀቅ…