የሀዋሳ ቆይታ የመጨረሻ ዕለት ቀዳሚ ጨዋታ የነበረው የባህር ዳር ከተማ እና የመቻል ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል።…
ዝ ክለቦች
ሪፖርት | ፋሲል እና ንግድ ባንክ ነጥብ በመጋራት ሐዋሳን ተሰናብተዋል
ለ45 ያክል ደቂቃዎች በጎደሎ ተጫዋቾች ለመጫወት የተገደዱት አፄዎቹ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር ነጥብ መጋራት ችለዋል። የ30ኛ…
ሪፖርት | ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርስቲ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ አቻ ተለያይተዋል
በወራጅ ቀጠናው ላይ እየዳከሩ የሚገኙትን እና ከቀጠናው በአንድ ደረጃ ብቻ ርቀው የሚገኙትን ቡድኖች ያገናኘው የረፋዱ ጨዋታ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ፋሲል ከነማ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
በሦስት ነጥብ የሚበላለጡ እና ለሳምንታት ከድል ጋር የተራራቁ ቡድኖችን የሚያገናኘው ጨዋታ በሁለቱም በኩል ባለው የነጥብ አስፈላጊነት…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ኢትዮጵያ ቡና ከ አዳማ ከተማ
ኢትዮጵያ ቡና መሪውን መድን እግር በእግር ለመከታተል አዳማ ከተማ ደግሞ ወደ ወራጅ ቀጠናው መውጫ በር ለመቅረብ…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ወልዋሎ ዓ.ዩ ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ
በሊጉ ግርጌ የተቀመጠው ወልዋሎ እና ወደ ወራጅ ቀጠናው የተጠጋው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከድል ጋር ለመታረቅ የሚፋለሙበት ጨዋታ…
ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ የሐዋሳ ቆይታቸውን በድል ቋጭተዋል
የምስራቁ ክለብ ድሬዳዋ ከተማ በሀቢብ ከማል ብቸኛ ግብ አርባምንጭ ከተማን 1ለ0 በመርታት ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ከድል…
ሪፖርት | መድኖች መሪነታቸውን አጠናክረዋል
ኢትዮጵያ መድን በአቡበከር ሳኒ ብቸኛ ግብ መቐለ 70 እንደርታን በማሸነፍ መሪነቱን ያሰፋበትን ድል አሳክቷል። መቐለ 70…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | መቐለ 70 እንደርታ ከ ኢትዮጵያ መድን
በሰንጠረዡ ላይኛው እና ታችኛው ባላቸው ፉክክር እጅግ አስፈላጊ ነጥብ ፍለጋ የሚፈለሙት ቡድኖች የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው።…
ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ የከተማውን ቆይታ በድል ዘግቷል
ሀይቆቹ 2-1 በሆነ ውጤት ፈረሰኞቹን በማሸነፍ ተከታታይ ሶስተኛ ድላቸውን በማሳካት ከተማቸውን ተሰናብተዋል። በ30ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…

