ወላይታ ድቻ ለተጫዋቾች ጥያቄ ምላሽ ሰጠ

በሁሉም የሀገሪቷ የሊግ ውድድሮች የደሞዝ አልተከፈለንም ጥያቄ በበረታበት በዚህ ሰዓት የወላይታ ድቻ በተጫዋቾች በኩል ለተነሳበት ጥያቄ…

የወላይታ ድቻ ተጫዋቾች የደሞዝ ይከፈለን ጥያቄ እና የክለቡ ምላሽ

በሁሉም የሀገሪቷ የሊግ ውድድሮች የደሞዝ አልተከፈለንም ጥያቄ በበረታበት በዚህ ሰዓት የወላይታ ድቻ ተጫዋቾችም ደሞዝ አልተከፈለንም በማለት…

ወላይታ ድቻ ለፕሪምየር ሊግ አክስዮን ማኅበር ጥያቄ አቀረበ

” አገልግሎት ያላገኘሁበትና አስቀድሞ የከፈልኩት ክፍያ ይመለስልኝ” ሲል ወላይታ ድቻ ለሊግ አክስዮን ምኅበሩ ጥያቄውን በደብዳቤ አቅርቧል።…

ተሰፋኛው አጥቂ ታምራት ስላስ

በወላይታ ድቻ በታዳጊ ቡድን ውስጥ የነበረው አቅም ዘንድሮ ወደ ዋናው ቡድን እንዲያድግ አስችሎታል፤ ወደፊት ተስፋ ከሚጣልባቸው…

የወላይታ ድቻ ቡድን አባላት ድጋፍ ሲያደርጉ አሰልጣኞች እና የቀድሞ ተጫዋቾች ድጋፍ የማሰባሰብ ስራ አከነውነዋል

የኮሮናን ቫይረስ ወረርሽኝ ለመከላከል የሚደረገው ድጋፍ የቀጠለ ሲሆን የወላይታ ድቻ የቡድን አባላት የገንዘብ ድጋፍ አበርክተዋል። አሰልጣኞች…

ወላይታ ድቻ የመስመር ተጫዋች አስፈርሟል

ወላይታ ድቻዎች ትናንት የዝውውር መስኮቱ ከመዘጋቱ ቀደም ብለው በረከት ወንድሙን ዝውውርን ፈፅመዋል፡፡ በ2008 በወላይታ ድቻ ከ17…

ወላይታ ድቻ ከአጥቂ መስመር ተጫዋቹ ጋር ተለያየ

የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቹ ዳንኤል ዳዊት ከወላይታ ድቻ ጋር ተለያይቷል፡፡ ዓምና በከፍተኛ ሊጉ በነቀምቴ ከተማ ድንቅ ጊዜ…

ወላይታ ድቻ ከመስመር ተከላካዩ ጋር ተለያየ

የግራ መስመር ተከላካዩ ይግረማቸው ተስፋዬ ከወላይታ ድቻ ጋር ተለያይቷል፡፡ በአሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ አማካኝነት በክረምቱ የዝውውር መስኮት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-0 ወልዋሎ

ሶዶ ላይ የተደረገው የወላይታ ድቻ እና ወልዋሎ ጨዋታ ያለ ጎል ከተጠናቀቀ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች አስተያየታቸውን…

ሪፖርት | አሰልቺው ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል

ከዛሬ የ17ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች መካከል ወላይታ ሶዶ ላይ የተደረገው የወላይታ ድቻ እና የወልዋሎ…