የነገ ረፋዱ የወላይታ ድቻ እና የሀዲያ ሆሳዕናን ጨዋታ የለተመለከቱ ሀሳቦችን እነሆ ብለናል። ይህ ጨዋታ የ2012 የውድድር…
ወላይታ ድቻ
ወላይታ ድቻዎች ከአንድ ሳምንት ልምምድ ማቆም በኋላ ዳግም ተመልሰዋል
ወላይታ ድቻዎች ከቀናት ቆይታ በኃላ ወደ መደበኛ ልምምዳቸው ተመልሰዋል፡፡ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሊጀመር በጣት የሚቆጠር ቀን…
ወላይታ ድቻ በሦስት ተጫዋቾቹ ክስ ሲቀርብበት ተጫዋቾቹ ለሁለተኛ ጊዜ ልምምድ አቁመዋል
ወላይታ ድቻ በሦስት የክለቡ ተጫዋቾችን አቤቱታ የቀረበበት ሲሆን ለሁለተኛ ጊዜ የአምስት ወር ደመወዛችን በተባለው ቀን አልተከፈለንም…
የወላይታ ድቻ ተጫዋቾች ልምምድ ማቆም እና የክለቡ ምላሽ…
የወላይታ ድቻ ተጫዋቾች እና አሰልጣኞች ከደመወዝ ጥያቄ ጋር በተገናኘ በተደጋጋሚ ክለቡን ጠይቀው ምላሽ እንዳላገኙ በመግለፅ የዛሬ…
ወላይታ ድቻ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ
የቅድመ ውድድር ዝግጀታቸውን ከጀመሩ ሁለት ሳምንታት ያለፋቸው የጦና ንቦቹ ሁለት ተጫዋቾችን የግላቸው አድርገዋል፡፡ የመሐል ተከላካዩ አዩብ…
ወላይታ ድቻ አጥቂ አስፈረመ
የጦና ንቦቹ ወጣቱ አጥቂ ያሬድ ዳርዛን አስፈረሙ፡፡ ከወላይታ ድቻ ወጣት ቡድን ከተገኘ በኃላ ለክለቡ ዋናው ቡድን…
የዘመናችን ከዋክብት ገፅ | ቆይታ ከኤልያስ አሕመድ ጋር…
በቅርብ ዓመታት በሊጉ እየታዩ ከሚገኙ ጥሩ የአማካይ መስመር ተጫዋቾች መካከል አንዱ የሆነው ኤልያስ አህመድ በዛሬው የዘመናችን…
“ለፋሲል ከነማ ደጋፊ ትልቅ ክብር አለኝ” ሽመክት ጉግሳ
አስቀድሞ ከፋሲል ከነማ ጋር ውሉን ለማደስ ከስምምነት ደርሶ በዛሬው ዕለት ደግሞ ለቀድሞ ክለቡ ወላይታ ድቻ የመስማማቱን…
ወላይታ ድቻ የአምስተኛ ተጫዋቹን ውል አራዘመ
ፀጋዬ አበራ ለተጨማሪ ዓመት በክለቡ ለመቆየት ቅድመ ስምምነት ፈፅሟል፡፡ ከአርባምንጭ ከተማ የታዳጊ ቡድን እስከ ዋናው ድረስ…
ሽመክት ጉግሳ ወደ ቀድሞ ክለቡ ለማምራት ተስማማ
ወላይታ ድቻ የቀድሞው ተጫዋቹ ሽመክት ጉግሳን ለማስፈረም ተስማምቷል፡፡ በመስመር አጥቂነት በፕሪምየር ሊጉ ከሚጫወቱ ተጫዋቾች መካከል ከግንባር…

