የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-0 ስሁል ሽረ

”ጨዋታውን ማሸነፋችን ተገቢ ነው” አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ”ሜዳው ራሱ የሌቨሊንግ ክፍተት ስላለው ኳስ አውርደን በነፃነት መጫወት…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ሦስተኛ ተከታታይ ድላቸውን ተቀዳጅተዋል

በመጀመርያው አጋማሽ ፍፁም ጥላሁን ባስቆጠራት ብቸኛ ጎል ቅዱስ ጊዮርጊሶች ወሳኝ ድል አሳክተዋል። ፈረሰኞቹ በመጨረሻው ደቂቃ ባስቆጠሩበት…

መረጃዎች| 54ኛ የጨዋታ ቀን

የ14ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጀመራል፤ መርሀ-ግብሮቹ የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አዘጋጅተንላችኋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 1-2 ኢትዮጵያ መድን

ኢትዮጵያ መድን ወደ መሪዎቹ የተጠጋበትን ውጤት ካስመዘገበበት የምሽቱ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ…

ሪፖርት| ኢትዮጵያ መድን ወደ መሪዎቹ የተጠጋበትን ወሳኝ ድል አስመዝግቧል

ግብ ጠባቂው አቡበከር ኑራ ግብ የሆነ ኳስ አመቻችቶ ባቀበለበት ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን ወላይታ ድቻን አሸንፏል። ወላይታ…

የአሰልጣኞች አስተያየት| ሀድያ ሆሳዕና 1 – 1 ፋሲል ከነማ

ነብሮቹ እና ዐፄዎቹ ነጥብ ከተጋሩበት የዕለቱ የመጀመርያ ጨዋታ በኋላ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ያደርጉትን ቆይታ…

ሪፖርት | ፋሲል ከነማ እና ሀዲያ ሆሳዕና ነጥብ ተጋርተዋል

የማርቲን ኪዛ የ80ኛው ደቂቃ ግብ ፋሲል ከነማ ከሀዲያ ሆሳዕና ነጥብ እንዲጋሩ አስችላለች። ሀዲያ ሆሳዕናዎች በመጨረሻው ጨዋታ…

አርባምንጭ ከተማ ከተከላካዩ ጋር በስምምነት ተለያይቷል

ዘንድሮ ቡድኑን የተቀላቀለው ጋናዊው የመሀል ተከላካይ ከአርባምንጭ ከተማ ጋር መለያየቱ ታውቋል። በአሰልጣኝ በረከት ደሙ እየተመራ ዳግም…

የመቻል ዋና አሰልጣኝ ለቀናት ቡድናቸውን አይመሩም

የመቻሉ ዋና አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ ለቀናት ቡድኑን እንደማይመሩ ታውቋል። ሊጉ ከብሔራዊ ቡድን ጨዋታ መልስ በአዳማ ከተማ…

መረጃዎች | 53ኛ የጨዋታ ቀን

የ13ኛ ሳምንት መገባደጃ የሆኑ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ሀድያ ሆሳዕና ከ ፋሲል ከነማ መሪነቱን ለመቆናጠጥ…