ምዓም አናብስት የመስመር ተከላካዩን ለማስፈረም ከጫፍ ደርሰዋል

ባለፉት ስድስት ዓመታት በፈረሰኞቹ ቤት ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ ምዓም አናብስት ለማቅናት ተቃርቧል። መቐለ 70 እንደርታዎች…

ጋቶች ፓኖም ወደ እስያ አቅንቷል

ኢትዮጵያዊው አማካይ ጋቶች ፓኖም ወደ እስያ ማቅናቱ እርግጥ ሆኗል። የቀድሞ የኢትዮጵያ ቡና፣ ወላይታ ድቻ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ፣…

መረጃዎች| 51ኛ የጨዋታ ቀን

በ13ኛ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚካሄዱ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አዘጋጅተንላችኋል። መቐለ 70 እንደርታ ከ ወልዋሎ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 0-0 ኢትዮጵያ ቡና

“አንድ ነጥብ መጥፎ አይደለም እንደ ተጋጣሚያችን ጥንካሬ” አሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ “ቫር አይቶ ይሻር ምን አይቶ እንደሻረ…

ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ እና ቡናማዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

ለተመልካች ሳቢ የነበረው የድሬዳዋ ከተማ እና የኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል። ኢትዮጵያ ቡና የአንደኛ ሳምንት ተስተካካይ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 0-1 ባህርዳር ከተማ

የጣናው ሞገድ በሐይቆቹ ላይ የበላይነት አሳይቶ ሦስት ነጥብ ካሳካበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች ከሶከር…

ሪፖርት | የጄሮም ፊሊፕ አስደናቂ ጎል ለባህርዳር ጣፋጭ ድል አስገኝቷል

ሁለቱን የውሀ ዳር ከተሞች ያገናኘው የጣናው ሞገድ እና ኃይቆቹ መርሐ-ግብር በባህርዳር ከተማ 1ለ0 አሸናፊነት ተጠናቋል። ሀዋሳዎች…

መረጃዎች| 50ኛ የጨዋታ ቀን

የ13ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ ይጀምራል። የጨዋታ ሳምንቱ መክፈቻ የሆኑ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 0-1 ሀዲያ ሆሳዕና

ሀዲያ ሆሳዕና ጫላ ተሺታ በመጀመሪያው አጋማሽ ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ መቻልን ከረቱበት ጨዋታ መጠናቀቅ ቀኋላ አሰልጣኞቹ ከሶከር…

ሪፖርት | ነብሮቹ መሪውን በማሸነፍ ሰንጠረዡን መምራት ጀምረዋል

ሀድያ ሆሳዕና ከረጅም ጊዜ ጉዳት ተመልሶ የመጀመሪያ ጨዋታውን ባደረገው ጫላ ተሺታ ብቸኛ ጎል መቻልን 1ለ0 በመርታት…