የፋሲል ከነማው አማካይ ሀብታሙ ተከስተ ከረጅም ወራት በኋላ ወደ ሜዳ ለመመለስ መቃረቡን አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ለሶከር…
01 ውድድሮች
የአሰልጣኞች አስተያየት | ስሑል ሽረ 0-2 ባህርዳር ከተማ
“…ሁል ጊዜ ያላስተካከልነው ጉዳይ አለ” አሰልጣኝ ጌታቸው ዳዊት “በመጀመሪያው አርባ አምስት ደቂቃ የቸገረን ነገር የለም” አሰልጣኝ…
ሪፖርት| የጣና ሞገዶቹ ዳግም ወደ ድል ተመልሰዋል
የወንድወሰን በለጠ ሁለት ግቦች ባህርዳር ከተማን አሸናፊ አድርገዋል። ስሑል ሽረዎች ከኢትዮጵያ ቡና ጋር አቻ ከተለያየው ቋሚ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 1-1 ፋሲል ከነማ
ወላይታ ድቻ እና ፋሲል ከነማ ነጥብ ከተጋሩበት የዕለቱ የመጀመርያ ጨዋታ በኋላ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ…
ሪፖርት | የጦና ንቦቹ እና ዐፄዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል
የወላይታ ድቻ እና ፋሲል ከነማ የዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ በሁለቱም አጋማሾች በተቆጠሩ ጎሎች 1ለ1 በሆነ የአቻ ውጤት…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ 1-1 መቻል
ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና መቻል ነጥብ ከተጋሩበት ከምሽቱ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር…
ሪፖርት | መቻሎች በጭማሪ ደቂቃ በተገኘች ግብ በኤሌክትሪክ ከመሸነፍ ተርፈዋል
ኢትዮ ኤሌክትሪክ የሊጉን መሪነት ሊረከብ የሚችልበትን ዕድል በጭማሪ ደቂቃ ባስተናገደው ግብ ሳይጠቀምበት ቀርቷል። ኤሌክትሪክ ከፋሲሉ የ3ለ2…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 1-0 ኢትዮጵያ ቡና
ሀዲያ ሆሳዕና በተመስገን ብርሃኑ ብቸኛ ግብ ኢትዮጵያ ቡናን በማሸነፍ ተከታታይ ድል ካስመዘገበበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ አሰልጣኞቹ…
ሪፖርት | ሀድያ ሆሳዕና ሁለተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል
ነብሮቹ በተመስገን ብርሀኑ የሁለተኛ አጋማሽ ብቸና ግብ ቡናማዎቹን 1ለ0 በመርታት ሁለተኛውን ተከታታይ ድላቸውን ተቀዳጅተዋል። ሀድያ ሆሳዕና…
መረጃዎች | 31ኛ የጨዋታ ቀን
የ8ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ተሰናድተዋል። ሀዲያ ሆሳዕና ከ ኢትዮጵያ ቡና በድል…

