አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት ከሀድያ ሆሳዕና ጋር ለመለያየት የመልቀቂያ ደብዳቤ አስገቡ

ከነገ ጀምሮ በረዳት አሰልጣኙ ያሬድ ገመቹ መሪነት ወደ ዝውውር ለመግባት በዛሬው ዕለት በቦርድ ስብሰባ ውሳኔን ያሳለፈው…

አዲስ አዳጊዎቹ የመጀመሪያ ፈራሚያቸውን ለማግኘት ተቃርበዋል

ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ወደ ፕሪሚየር ሊግ ያደጉት ኢትዮጵያ መድኖች የመስመር ተከላካይ ለማግኘት ከጫፍ ደርሰዋል። ከስድስት ዓመታት…

ብርሀኑ አሻሞ የቀድሞው ክለቡን ተቀላቀለ

ሀዋሳ ከተማ የአማካይ ክፍሉን ያጠናከረበትን ዝውውር አጠናቋል። በዝውውር ገበያው በንቃት ተሳትፎን እያደረገ የሚገኘው ሀዋሳ ከተማ የቀድሞው…

ሀብታሙ ታደሠ ባህር ዳር ከተማን ተቀላቅሏል

በአሠልጣኝ አብርሃም መብራቱ የሚመሩት ባህር ዳር ከተማዎች አራተኛ ፈራሚያቸውን አግኝተዋል። እስከ ዛሬ ፍፁም ጥላሁን ፣ ዱሬሳ…

ቡናማዎቹ ከአማካይ ተጫዋቻቸው ጋር በስምምነት ተለያይተዋል

በዘንድሮ ዓመት ኢትዮጵያ ቡናን የተቀላቀለው አማካኝ በስምምነት መለያየቱ ተረጋግጧል። ውል ካላቸው ተጫዋቾቹ ጋር እየተለያየ የሚገኘው ኢትዮጵያ…

አርባምንጭ ከተማ የመጀመሪያ ተጫዋቹን አግኝቷል

ከአሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ ጋር በቀጣዮቹ ዓመታትም የሚዘልቀው አርባምንጭ ከተማ የመሀል ተከላካይ አስፈርሟል፡፡ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ካደገ…

አፄዎቹ የሁለት ተጫዋቾችን ውል አራዘሙ

ፋሲል ከነማ ትናንት እና ዛሬ እንዳደረገው ሁሉ አሁንም ከነባር ተጫዋቾቹ መካከል ከሁለቱ ጋር አብሮ ለመቀጠል ወስኗል።…

ምንይሉ ወንድሙ ወደ ቀድሞ ቤቱ ተመልሷል

የሦስት ተጫዋቾችን ዝውውር ያገባደደው እና ከአንድ ተጨማሪ ተጫዋች ጋር ቅድመ ስምምነት የፈፀመው መከላከያ አጥቂ የግሉ አድርጓል።…

መከላከያ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ

ከሰዓታት በፊት ወደ ዝውውሩ የገቡት ጦረኞቹ ሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾችን አክለዋል፡፡ በዛሬው ዕለት ወደ ዝውውር ገበያው ጎራ…

ከነዓን ማርክነህ ወደ መከላከያ አምርቷል

ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ቻምፒዮን የሆነው ከነዓን ማርክነህ የመከላከያ ተጫዋች መሆኑ እርግጥ ሆኗል። በዝውውር ገበያው በዛሬው ዕለት…